• AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ በኪቭ ከዜለነስኪ ጋር ተገናኙ
    የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ጋር ዛሬ አርብ ኪቭ ውስጥ ተገናኝተዋል፡፡ ሞዲ ከዜለነስኪ ጋር የተገናኙት በሞስኮ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከተገናኙ ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ዩክሬን ከሶቭየት ህብረት ከተለየች እኤአ ከ1991 በኋላ አንድ የህንድ መሪ ዩክሬንን ሲጎበኝ ሞዲ የመጀመሪያው ናቸው፡፡ ዜለነስኪ ሞዲ በዚህ ወር መግቢያ ላይ በሞስኮ ባደረጉት ጉብኝት አዝነው እንደነበር ተመልክቷል፡፡ ሞዲ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአሜሪካ ምርጫ የትውልደ ኢትዮጵያ ድምጽ ሰጪዎች ዕይታ
    ለአራት ቀናት የተከናወነው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ትላንት ሐሙስ ምሽት ተጠናቋል። ፓርቲው ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስን ለፕሬዝደንትነት፣ የሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዎልዝን ደግሞ ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል። የሪፐብሊካኑ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ባለፈው ሐምሌ እንዲሁ ተከናውኗል። ዶናልድ ትረምፕንና ጄ ዲ ቫንስን ፓርቲውን ወክለው ለፕሬዝደንትነትና ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል። ሁለቱ ወገኖች ዋይት ሃውስን...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በትግራይ ክልል በፍጥነት እየተዛመተ ነው በተባለ የኮሌራ በሽታ ሰባት ሰዎች ሞቱ
    በትግራይ ክልል በአንድ ወር ውስጥ በኮሌራ በሽታ የሰባት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የትግራይ ክልል የጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በጤና ቢሮው የኅብረተሰብ ጤና ክብካቤ አስተባባሪ አቶ መብራህቶም ሀፍተ፣ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል፣ በሽታው በክልሉ በፍጥነት እየተዛመተ እንደሚገኝ ገልጸው፣ ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ በ25 ወረዳዎች መታየቱን ተናግረዋል፡፡ የበሽታውን መዛመት ለመግታት ጥረት እያደረገ መኾኑን ጤና ቢሮው ገልጾ፣ ኹኔታው ግን ከዓቅም በላይ እየኾነ በመምጣቱ፣...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሸቀጦች የዋጋ ተመን “ውጤት አላመጣም” የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች
    የሶማሌ ክልል፣ በጂጂጋ ከተማ በተመረጡ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ተመን ማውጣቱ፣ “የሚፈለገውን ውጤት አላመጣም” ሲሉ፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የከተማ አስተዳደሩ ግን፣ የዋጋ ተመኑ፥ “አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሬን ለመቆጣጠር አስችሎኛል፤” ብሏል። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ፣ በምግብ እና በግንባታ ግብአቶች ላይ የተጋነነ የዋጋ ጭማሬ ተስተውሎ እንደነበር ያስታወቀው የጂጂጋ ከተማ ንግድ እና ትራንስፖርት ቢሮ፣ ለእነኚኽ የተመረጡ ምርቶች የዋጋ ተመን...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሃሪስ የፓርቲያቸው ዕጩ ሆነው ሲመረጡ ራዕያቸው ከትረምፕ እንደሚለይ ያሳዩበት ሥነ ስርዓት
    ከአንድ ወር በፊት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዳግም ምርጫው እንደማይወዳደሩ አሳውቀው የውድድሩን ችቦ ያስተላለፉላቸው ምክትል ፕሬዚደንታቸው ካማላ ሐሪስ ትላንት ሐሙስ ቺካጎ ከተማ ላይ በተጠናቀቀው የፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ እጩነታቸውን በተቀበሉበት ንግግር የህይወት ታሪካቸውን እና ራዕያቸውን ከተቀናቃኛቸው ከሪፐብሊካኑ እጩ፣ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እያነጻጸሩ አሳይተዋል። የአሜሪካ ድምጿ የዋይት ሀውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ በቺካጎ፣ ኢሊኖይ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኤምፖክስ ፈንጣጣ ቅድመ መከላከል በኢትዮጵያ
    የዓለም ጤና ድርጅት ከዚህ ቀደም የዝንጀሮ ፈንጣጣ ተብሎ ይጠራ የነበረው የኤምፖክስ ወረርሽኝ ዓለም አቀፍ አጣዳፊ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ መሆኑን ከአንድ ሳምንት በፊት አስታውቋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎም የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ወረርሺኙ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ መጀመሩን አመልክቷል። የኢኒስቲቲዩቱ ዋና ዲሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ፣ በሽታው ከተከሰተባቸው አገራት በሚመጡ ሰዎች ላይ የልየታ ስራ እየተደረገ እንደሚገኝ እና...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በእስራኤል ጥቃት ከ30 በላይ ፍልስጤማውያን ተገደሉ
    በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ እስራኤል ዛሬ ቅዳሜ በፈጸመችው በርካታ የአየር ድብደባ ቢያንስ ከ30 በላይ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ፡፡ ፍልስጤማውያኑ የተገደሉት ግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ የተያዘው የተኩስ አቁም ንግግር ዝግጅት እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው፡፡ ካን ዮኒስ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ላይ በደረሰ የአየር ድብደባ ከሞቱት መካከል ሁለት ህጻናትን ጨምሮ 11 የአንድ ቤተሰብ አባላት፣ ይገኙበታል። ናስር ሆስፒታል በካን...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሃማስ ልዑክ ስለተኩስ አቁም ለመነጋገር ወደ ካይሮ አምርቷል
    በከፍተኛ የሃማስ ባለስልጣን ካሊል አልኻያ የሚመራው የሃማስ ልዑክ በሰሞኑ የተኩስ አቁም ንግግር ዙሪያ ከሸምጋዮች የቀረበውን ለመስማት ዛሬ ቅዳሜ ወደ ካይሮ አቅንቷል ሲል የፍልስጤማውያኑ ቡድን ባወጣው መግለጫ አመለከተ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ እና የእስራኤል ልዑካን ከትላንት በስቲያ ሐሙስ እና ትላንት አርብ በተኩስ አቁሙ ስምምነት ዙሪያ ልዩነቶችን በመፍታት ላይ ያተኮሩ ስብሰባዎችን በካይሮ እንዳካሄዱ ሁለት የግብጽ የደህንነት ምንጮች እንደነገሩት ሮይተርስ...
    0 Comments 0 Shares