0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበአሜሪካ ምርጫ የትውልደ ኢትዮጵያ ድምጽ ሰጪዎች ዕይታለአራት ቀናት የተከናወነው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ትላንት ሐሙስ ምሽት ተጠናቋል። ፓርቲው ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስን ለፕሬዝደንትነት፣ የሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዎልዝን ደግሞ ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል። የሪፐብሊካኑ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ባለፈው ሐምሌ እንዲሁ ተከናውኗል። ዶናልድ ትረምፕንና ጄ ዲ ቫንስን ፓርቲውን ወክለው ለፕሬዝደንትነትና ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ አቅርቧል። ሁለቱ ወገኖች ዋይት ሃውስን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበትግራይ ክልል በፍጥነት እየተዛመተ ነው በተባለ የኮሌራ በሽታ ሰባት ሰዎች ሞቱበትግራይ ክልል በአንድ ወር ውስጥ በኮሌራ በሽታ የሰባት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የትግራይ ክልል የጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በጤና ቢሮው የኅብረተሰብ ጤና ክብካቤ አስተባባሪ አቶ መብራህቶም ሀፍተ፣ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል፣ በሽታው በክልሉ በፍጥነት እየተዛመተ እንደሚገኝ ገልጸው፣ ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ በ25 ወረዳዎች መታየቱን ተናግረዋል፡፡ የበሽታውን መዛመት ለመግታት ጥረት እያደረገ መኾኑን ጤና ቢሮው ገልጾ፣ ኹኔታው ግን ከዓቅም በላይ እየኾነ በመምጣቱ፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሸቀጦች የዋጋ ተመን “ውጤት አላመጣም” የሶማሌ ክልል ነዋሪዎችየሶማሌ ክልል፣ በጂጂጋ ከተማ በተመረጡ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ተመን ማውጣቱ፣ “የሚፈለገውን ውጤት አላመጣም” ሲሉ፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የከተማ አስተዳደሩ ግን፣ የዋጋ ተመኑ፥ “አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሬን ለመቆጣጠር አስችሎኛል፤” ብሏል። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ፣ በምግብ እና በግንባታ ግብአቶች ላይ የተጋነነ የዋጋ ጭማሬ ተስተውሎ እንደነበር ያስታወቀው የጂጂጋ ከተማ ንግድ እና ትራንስፖርት ቢሮ፣ ለእነኚኽ የተመረጡ ምርቶች የዋጋ ተመን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሃሪስ የፓርቲያቸው ዕጩ ሆነው ሲመረጡ ራዕያቸው ከትረምፕ እንደሚለይ ያሳዩበት ሥነ ስርዓትከአንድ ወር በፊት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዳግም ምርጫው እንደማይወዳደሩ አሳውቀው የውድድሩን ችቦ ያስተላለፉላቸው ምክትል ፕሬዚደንታቸው ካማላ ሐሪስ ትላንት ሐሙስ ቺካጎ ከተማ ላይ በተጠናቀቀው የፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ እጩነታቸውን በተቀበሉበት ንግግር የህይወት ታሪካቸውን እና ራዕያቸውን ከተቀናቃኛቸው ከሪፐብሊካኑ እጩ፣ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እያነጻጸሩ አሳይተዋል። የአሜሪካ ድምጿ የዋይት ሀውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ በቺካጎ፣ ኢሊኖይ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኤምፖክስ ፈንጣጣ ቅድመ መከላከል በኢትዮጵያየዓለም ጤና ድርጅት ከዚህ ቀደም የዝንጀሮ ፈንጣጣ ተብሎ ይጠራ የነበረው የኤምፖክስ ወረርሽኝ ዓለም አቀፍ አጣዳፊ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ መሆኑን ከአንድ ሳምንት በፊት አስታውቋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎም የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ወረርሺኙ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ መጀመሩን አመልክቷል። የኢኒስቲቲዩቱ ዋና ዲሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ፣ በሽታው ከተከሰተባቸው አገራት በሚመጡ ሰዎች ላይ የልየታ ስራ እየተደረገ እንደሚገኝ እና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበእስራኤል ጥቃት ከ30 በላይ ፍልስጤማውያን ተገደሉበደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ እስራኤል ዛሬ ቅዳሜ በፈጸመችው በርካታ የአየር ድብደባ ቢያንስ ከ30 በላይ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ፡፡ ፍልስጤማውያኑ የተገደሉት ግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ የተያዘው የተኩስ አቁም ንግግር ዝግጅት እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው፡፡ ካን ዮኒስ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ላይ በደረሰ የአየር ድብደባ ከሞቱት መካከል ሁለት ህጻናትን ጨምሮ 11 የአንድ ቤተሰብ አባላት፣ ይገኙበታል። ናስር ሆስፒታል በካን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሃማስ ልዑክ ስለተኩስ አቁም ለመነጋገር ወደ ካይሮ አምርቷልበከፍተኛ የሃማስ ባለስልጣን ካሊል አልኻያ የሚመራው የሃማስ ልዑክ በሰሞኑ የተኩስ አቁም ንግግር ዙሪያ ከሸምጋዮች የቀረበውን ለመስማት ዛሬ ቅዳሜ ወደ ካይሮ አቅንቷል ሲል የፍልስጤማውያኑ ቡድን ባወጣው መግለጫ አመለከተ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ እና የእስራኤል ልዑካን ከትላንት በስቲያ ሐሙስ እና ትላንት አርብ በተኩስ አቁሙ ስምምነት ዙሪያ ልዩነቶችን በመፍታት ላይ ያተኮሩ ስብሰባዎችን በካይሮ እንዳካሄዱ ሁለት የግብጽ የደህንነት ምንጮች እንደነገሩት ሮይተርስ...0 Comments 0 Shares