0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ በትግራይ ክልል ጉብኝት ላይ ናቸውበኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ፣ በትግራይ ክልል የሶስት ቀናት ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ ትላንት ሰኞ አመሻሹ ላይ መቀሌ የገቡት የአምሳደር ማሲንጋ ጉብኝት፣የፕሪቶሪያውን ስምምነት ውጤታማ አተገባበር በማረጋገጥ እና ፖለቲካዊ አለመግባባቶችን በውይይት የመፍታትን አስፈላጊነት በማጉላት ላይ ያተኮረ መሆኑን በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል። አምባሳደሩ በዛሬው ውሏቸው፣ በኤምባሲው ድጋፍ ጥገና የተደረገለትንና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚሠሩ የኮሜርሻል ኖሚኒስ ሠራተኞች ሊሰናበቱ ነውኮሜርሻል ኖሚኒስ ሓላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቀጠራቸው በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞች ሊሰናበቱ እንደኾነ ተገለጸ፡፡ ከሥራ ይሰናበታሉ የተባሉት ሠራተኞችም፣ ከነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ የሥራ ውላቸው እንደሚቋረጥ ኮሜርሻል ኖሚኒስ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደሰጣቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ ሠራተኞቹ፥ “ለረዥም ጊዜ ከሠራንበት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ መብታችን ሳይከበር አላግባብ ከሥራ ልንወጣ አይገባም፤” ብለዋል፡፡...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሱዳን ጎርፍ ግድብ ደርምሶ 30 ሰዎች ሞቱ“በምስራቅ ሱዳን ኅይለኛ ጎርፍ ውሃ ግድብ ደርምሶ ቢያንስ 20 መንደሮች ነዋሪ የሆኑ 30 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ፡፡ ይህም በርካታ ወራት ባስቆጠረው ጦርነት አብዝቶ የተጎዳውን አካባቢ የበለጠ አውድሞታል" ሲል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ትላንት ሰኞ መናገሩን አሶሴይትድ ፕሬስ ዘግቧል፣ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMእስያ አሜሪካውያን ድምጽ ሰጪዎች በባህላቸውም፣ በፖለቲካ አመለካከታቸውም የተለያዩ ናቸው‘ ፒው የምርምር ማዕከል’ የተሰኘው ተቋም እንደሚለው፣ ከእ.አ.አ 2020 ዓ/ም ወዲህ እስያ አሜሪካውያን በአሜሪካ ቁራቸው እጅግ በፍጥነት እያደገ የመጣ ድምፅ ሰጪዎችን የያዘ ማኅበረሰብ ሆኗል። በ2022 ዓ/ም የካልፎርኒያ ግዛት በአሜሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን የእስያ ማኅበረሰብ ዓባላት ሲይዝ፣ ኒው ዮርክና ቴክሳስ ደግሞ ይከተላሉ። የቪኦኤዋ ኤሊዛቤት ሊ ከሂውስተን ቴክሳስ በላከችው ዘገባ የእስያ አሜሪካውያን ድምፅ ሰጪዎች ሊኖራቸው የሚችለውን አቅምና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአቪዬሸን አሰራርን በመጣስ የተጠረጠሩ 6 ሰዎች ፍርድ ቤት ቀረቡባለፈው ሐሙስ ነሐሴ 16 ቀን ከአዲስ አበባ መቀሌ ጉዞ በተዘጋጀ አውሮፕላን ውስጥ የአቪዬሸን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ በመፍጠር የተጠረጠሩ ስድስት ተከሳሾች፣ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ፣ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት ቀርበዋል። ከተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች አንዷ ጀሚላ መስፍን ለአሜሪካ ድምጽ እንደገለፁት፣ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን የዋስትና ጥያቄ ባለመቀበል፣ የፌደራል ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል። የፌዴሬል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዩክሬን የሩሲያን የኩርስክ ግዛት መጠነ ሠፊ ሥፍራ ተቆጣጠርኩ አለችየዩክሬን ጦር አዛዥ በዛሬው ዕለት በሰጡት አስተያየት የኪየቭ ኃይሎች ባለፉት ሶስት ሳምንታት ባካሄዱት ወታደራዊ ዘመቻ 1,300 ካሬ ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የሩሲያ ኩርስክ ግዛት መቆጣጠራቸውን እና በሩስያ ኅያሎች ተይዘው የሚገኙ ዩክሬይናውያንን ለማስለቀቂያ ያሰቧቸውን 594 ሩስያውያን መማረካቸውን ተናግረዋል። ጄኔራል ኦሌክሳንደር ሲርስኪ ሲናገሩ፤ በዩክሬን ጦር ግስጋሴ የተነሳ “የጥቃት እርምጃ እየፈጸመ ባለው ኃይላችን ዙሪያ የመከላከያ ቀለበት ለማበጀት እና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአሰቃቂ ሁኔታ ለተገደለችው ሄቨን ፍትህ ለመጠየቅ የሚደረጉ ጥረቶች ቀጥለዋልበአሰቃዊ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው ህጻን ሄቨን አወት የተለያዩ አካላት ፍትህ መጠየቃቸውን የቀጠሉ ሲሆን አርብ እለት አዲስ አበባ በሚገኘው ኢሊሌ ሆቴል ሊደረግ የነበረው እና በጸጥታ አካላት እንዲቋረጥ የተደረገውን ጋዜጣዊ መግለጫ እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር በድጋሚ ለማካሄድ ጥረት እየተደረገ ነው። የእናቶች ወግ ስለልጆች አስተዳደግ እና አመጋገብ የተሰኘው እና በፌስቡክ ላይ ከግማሽ ሚሊየን በላይ አባላት ያሉት ቡድን ቅዳሜ እለት ባካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም...0 Comments 0 Shares