0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMሞስኮ ኪየቭን በከፍተኛ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ከሰሰችየሩስያ ባለስልጣናት ዩክሬን እሁድ ማለዳ ላይ በሞስኮ እና በቴቨር ክልሎች የኃይል እና የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎችን ጨምሮ በበርካታ የሀገሪቱ ክልሎች ላይ ያነጣጠረ የሰው አልባ አውሮፕላኖችን ጥቃት ማድረሷን ገለጹ ። በመንግስት የሚተዳደረው ታስ የዜና ወኪል ፣ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው ፣ የሀገሪቱ የአየር መከላከያ አውታሮች 158 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን አውድመዋል። ሚኒስቴሩ በቴሌግራም እንዳስታወቀው ከዩክሬን ጋር በሚያዋስኑት የኩርስክ፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኢትዮጵያ - ሶማሊያ ውዝግብ እና የአፍሪካ ቀንድ ሁኔታየኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ዓርብ ነሐሴ 24 ቀን 2016 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኢትዮጵያ አዲስ በሚቋቋመው የሶማሊያ የሰላም ተልዕኮ ውስጥ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላት ተናግረዋል፡፡ አዲሱ የሶማሊያ የሰላም ተልዕኮ ለኢትዮጵያ የደኅንነት ስጋት ምንጭ መኾን የለበትም ብለዋል፡፡ በአንጻሩ ከሁለት ሳምንት በፊት ከግብፅ ጋር የመከላከያ ስምምነት የተፈራረመችው ሶማሊያ: በበኩሏ አዲስ በሚቋቋመው ተልዕኮ ውስጥ የሚሳተፉትን ሀገራት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኬንያ በግድያ ወንጀል ተጠርጣሪውን ለአሜሪካ አሳልፋ ሰጠችበአሜሪካ የሴት ጓደኛውን ገድሎ ወደ ኬንያ ሸሽቷል የተባለ ግለሰብ ለአሜሪካ ተላልፎ መሰጠቱን የኬንያ አቃቢያነ ሕግ ዛሬ አስታውቀዋል። ባለፈው ኅዳር ወር የሴት ጓደኛውን በባስተን ሎጋን አየር ማረፊያ መኪና ማቆሚያ ሥፍራ በስለት ወግቶ በመግደል ወደ ኬንያ ሸሽቷል የተባለው ተጠርጣሪ ኬቭን ካንጌቲ፣ በጥር ወር በቁጥጥር ሥር ቢውልም፣ ከአንድ ሳምንት በኋላ ከናይሮቢ እስር ቤት በማምለጡ ለሶሶት ወራት ሲፈለግ ቆይቶ እንደገና ተይዞ ነበር። ክስተቱ የኬንያን ፖሊስ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበቻይና-አፍሪካ መድረክ ላይ ለመሳተፍ መሪዎች ቤጂንግ በመግባት ላይ ናቸውበተፈጥሮ ሃብት ከታደለችው አፍሪካ ጋራ ግንኙነቷን ማጠናከር የምትሻው ቻይና፣ በቤጂንግ በሚደረገው የቻይና-አፍሪካ መድረክ ላይ የሚሳተፉ የአህጉሪቱ መሪዎችን ቀይ ምንጣፍ ዘርግታ በመቀበል ላይ ነች፡፡ ለአህጉሪቱ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የመሠረተ ልማትና ሌሎችም ፕሮጀክቶች ብድር የምትሰጠው ቻይና፣ ከኮቪድ ወረርሽኝ ወዲህ የምታስተናግደው ከፍተኛው የዲፕሎማሲ መድረክ እንደሆነ አስታውቃለች፡፡ ከአንድ ደርዘን በላይ የሚሆኑ መሪዎችና ተወካዮች በመድረኩ ይሳተፋሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበእስራኤል ከፍተኛ የሥራ ማቆም አድማ በመደረግ ላይ ነውየእስራኤል መንግስት ከሐማስ ጋራ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንዲደረስ ግፊት ለማድረግ በሚል ትልቁ የሠራተኛ ማኅበር በጠራው የሥራ ማቆም አድማ ባንኮች፣ የሕዝብ መጓጓዣዎች፣ ሆስፒታሎች፣ የንግድ ሱቆችና ዋናው የአየር ማረፊያ አገልግሎታቸው ተስተጓጉሎ ውሏል። አድማው የተጠራው በሐማስ እጅ የነበሩ ስድስት ታጋቾች ተገድለው መገኘታቸውን ተከትሎ ነው። የሠራተኛ ማኅበሩ ሊቀ መንበር አረን ባር-ዴቪድ በጋዛ በሐማስ የታገቱትን ማስለቀቅ “እጅግ አንገብጋቢው ጉዳይ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየስድስት እስራኤላውያን ታጋቾችን መገደል በእስራኤል በሺዎች ለተቃውሞ አደባባይ ወጡየስድስት እስራኤላዊያን ታጋቾች አስከሬኖች በደቡባዊ ጋዛ በሚገኝ በምድር ውስጥ ለውስጥ መተላለፊያ ዋሻ መገኘታቸውን ተከትሎ እስራኤላዊያን ድንጋጤ እና ቁጣቸውን መግለጻቸውን ቀጥለዋል። አንዳንዶቹም የሀገሪቱን መንግሥት ከሐማስ ጋር ቀደም ብሎ ከሐማስ ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ ባለመቻል ወንጅለዋል። ዛሬ ሰኞ በትልቁ የእስራኤል የሠራተኛ ማሕበር የተጠራ አገር አቀፍ የሥራ ማቆም አድማ ተካሂዷል። ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ጀምሮ ወደ አስመራ አልበርም አለየኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ ከነገ ማክሰኞ ጀምሮ የሚያቆም መሆኑን አስታወቀ። አየር መንገዱ ኤክስ በተሰኘው የማሕበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ባሰፈረው ጽሁፍ ከነገ ነሃሴ 28, 2016 ዓም ጀምሮ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ የሚያቋርጥ መሆኑን ለደንበኞቹ መግለጽ ይወዳል፤ ብሏል። አየር መንገዱ ወደዚያ የሚያደርጋቸውን በረራዎች ለማቋረጥ ለወሰደው ውሳኔ ኤርትራ ውስጥ ያጋጠመው ‘እጅግ አዳጋች’ ያለውን የሥራ ሁኔታ በምክኒያትነት...0 Comments 0 Shares