• ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    WWW.BBC.COM
    አየር መንገዱ የኤርትራ በረራውን ያቋረጠው በአገሪቱ ያለውን ገንዘብ ማንቀሳቀስ ባለመቻሉ መሆኑን አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    0 Comments 0 Shares
  • የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት በአገሪቷ በሐምሌ እና በነሐሴ ወር እስካሁን በተከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች የ281 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልጿል።
    የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት በአገሪቷ በሐምሌ እና በነሐሴ ወር እስካሁን በተከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች የ281 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በዘንድሮው ክረምት በመሬት መንሸራተት እና በጎርፍ የተጎዱ አካባቢዎች የትኞቹ ናቸው? - BBC News አማርኛ
    የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት በአገሪቷ በሐምሌ እና በነሐሴ ወር እስካሁን በተከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች የ281 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • የአማራ ክልል መንግሥት ከሰሞኑ የሕዝብ ቁጣ በቀሰቀሰው ግድያ እና እገታ የጸጥታ አስከባሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገለጸ።
    የአማራ ክልል መንግሥት ከሰሞኑ የሕዝብ ቁጣ በቀሰቀሰው ግድያ እና እገታ የጸጥታ አስከባሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    የአማራ ክልል መንግሥት በክልሉ በግድያ እና እገታ የጸጥታ ኃይሎች እጅ እንዳለበት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    የአማራ ክልል መንግሥት ከሰሞኑ የሕዝብ ቁጣ በቀሰቀሰው ግድያ እና እገታ የጸጥታ አስከባሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በችሎቱ ውድቅ ተደረገ።
    የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በችሎቱ ውድቅ ተደረገ።
    WWW.BBC.COM
    የአቶ ታዬ የዋስትና ጥያቄ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገ - BBC News አማርኛ
    የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በችሎቱ ውድቅ ተደረገ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከመጪው መስከረም 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም. ድረስ በየሦስት ወሩ በኤሌክትሪክ ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
    የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከመጪው መስከረም 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም. ድረስ በየሦስት ወሩ በኤሌክትሪክ ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    የኤሌክትሪክ ታሪፍ ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በየሦስት ወሩ ጭማሪ ሊደረግበት ነው - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከመጪው መስከረም 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም. ድረስ በየሦስት ወሩ በኤሌክትሪክ ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል።
    ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር።
    በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
    አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል። ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር። በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
    WWW.BBC.COM
    የአክሱምን ሐውልት ከጣልያን ለማስመለስ የተደረገው ጥረት ሲታወስ - BBC News አማርኛ
    አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል። ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር። በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
    0 Comments 0 Shares
  • ኮልት ግሬይ የተባለ የ14 ዓመት ታዳጊ በሚማርበት ትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ላይ መሳርያ በመተኮስ ሁለት ተማሪዎች እና ሁለት መምህራንን ከገደለ በኋላ በርካቶችን ማቁሰሉን ፖሊስ ተናግሯል።
    ኮልት ግሬይ የተባለ የ14 ዓመት ታዳጊ በሚማርበት ትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ላይ መሳርያ በመተኮስ ሁለት ተማሪዎች እና ሁለት መምህራንን ከገደለ በኋላ በርካቶችን ማቁሰሉን ፖሊስ ተናግሯል።
    WWW.BBC.COM
    በአሜሪካ በአንድ ትምህርት ቤት ላይ በደረሰ ጥቃት የ14 ዓመቱ ታዳጊ በቁጥጥር ስር ዋለ - BBC News አማርኛ
    ኮልት ግሬይ የተባለ የ14 ዓመት ታዳጊ በሚማርበት ትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ላይ መሳርያ በመተኮስ ሁለት ተማሪዎች እና ሁለት መምህራንን ከገደለ በኋላ በርካቶችን ማቁሰሉን ፖሊስ ተናግሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • የበቻይና አፍሪካ ጉባዔ የቻይናው መሪ ዢ ጂፒንግ አዲስ ነገር ወደ ጠረጴዛ ያመጣሉ ተበሎ ይጠበቃል - የሳተላይት ቴሌቪዥንን።
    የበቻይና አፍሪካ ጉባዔ የቻይናው መሪ ዢ ጂፒንግ አዲስ ነገር ወደ ጠረጴዛ ያመጣሉ ተበሎ ይጠበቃል - የሳተላይት ቴሌቪዥንን።
    WWW.BBC.COM
    ቻይና በአፍሪካ የስተላይት ቲቪን ማስፋፋት ለምን ፈለገች? - BBC News አማርኛ
    የበቻይና አፍሪካ ጉባዔ የቻይናው መሪ ዢ ጂፒንግ አዲስ ነገር ወደ ጠረጴዛ ያመጣሉ ተበሎ ይጠበቃል - የሳተላይት ቴሌቪዥንን።
    0 Comments 0 Shares