0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
አራት ጨቅላ ልጆቿን ገድላለች በሚል “የአውስትራሊያዋ አደገኛ ገዳይ” የሚል ስም ወጥቶላት የነበረችው እናት አዲስ ማስረጃ መገኘቱን ተከትሎ ከእስር ነጻ ወጣች።አራት ጨቅላ ልጆቿን ገድላለች በሚል “የአውስትራሊያዋ አደገኛ ገዳይ” የሚል ስም ወጥቶላት የነበረችው እናት አዲስ ማስረጃ መገኘቱን ተከትሎ ከእስር ነጻ ወጣች።
WWW.BBC.COM4 ጨቅላ ልጆቿን ገድላለች የተባለች እናት ከ20 ዓመታት በኋላ ነጻ ወጣች - BBC News አማርኛአራት ጨቅላ ልጆቿን ገድላለች በሚል “የአውስትራሊያዋ አደገኛ ሰው ገዳይ” የሚል ስም ወጥቶላት የነበረችው እናት አዲስ ማስረጃ መገኘቱን ተከትሎ ከእስር ነጻ ወጣች።0 Comments 0 Shares -
የዓለም ነዳጃ አምራች ሀገራት የነዳጅን ዋጋን ለማሳደግ በማሰብ የምርት አቅርቦታቸውን ለመቀነስ ተስማምተዋል። ሳዑዲ አረቢያ በቀጣዩ ሀምሌ ወር በየቀኑ በሚሊዮን የሚቆጠር በርሜል ነዳጅ ከምርት አቅርቦቷ ላይ እንደምትቀነስ የገለጸች ሲሆን የነዳጅ ላኪዎች ሀገራት ማህበር ወይም ኦፔክ ፕላስ ደግሞ እንደ አውሮፓውያኑ በ2024 ዕለታዊ የነዳጅ አቅርቦት በ1.4 ሚሊዮን በርሜል እንደሚቀንስ ገልጿል።የዓለም ነዳጃ አምራች ሀገራት የነዳጅን ዋጋን ለማሳደግ በማሰብ የምርት አቅርቦታቸውን ለመቀነስ ተስማምተዋል። ሳዑዲ አረቢያ በቀጣዩ ሀምሌ ወር በየቀኑ በሚሊዮን የሚቆጠር በርሜል ነዳጅ ከምርት አቅርቦቷ ላይ እንደምትቀነስ የገለጸች ሲሆን የነዳጅ ላኪዎች ሀገራት ማህበር ወይም ኦፔክ ፕላስ ደግሞ እንደ አውሮፓውያኑ በ2024 ዕለታዊ የነዳጅ አቅርቦት በ1.4 ሚሊዮን በርሜል እንደሚቀንስ ገልጿል።
WWW.BBC.COMሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ምርቴን እቀንሳለሁ ማለቷ የነዳጅ ዋጋን ከፍ አደረገ - BBC News አማርኛየዓለም ነዳጃ አምራች ሀገራት የነዳጅን ዋጋን ለማሳደግ በማሰብ የምርት አቅርቦታቸውን ለመቀነስ ተስማምተዋል። ሳዑዲ አረቢያ በቀጣዩ ሀምሌ ወር በየቀኑ በሚሊዮን የሚቆጠር በርሜል ነዳጅ ከምርት አቅርቦቷ ላይ እንደምትቀነስ የገለጸች ሲሆን የነዳጅ ላኪዎች ሀገራት ማህበር ወይም ኦፔክ ፕላስ ደግሞ እንደ አውሮፓውያኑ በ2024 ዕለታዊ የነዳጅ አቅርቦት በ1.4 ሚሊዮን በርሜል እንደሚቀንስ ገልጿል።0 Comments 0 Shares -
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ከባድ የዩክሬን ጥቃት መከላከሉንና 250 ዩክሬናዊያንን መግደሉን ገለጸ።የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ከባድ የዩክሬን ጥቃት መከላከሉንና 250 ዩክሬናዊያንን መግደሉን ገለጸ።
WWW.BBC.COMሩሲያ ከዩክሬን የተቃጣባትን ከባድ ጥቃት መመከቷን አስታወቀች - BBC News አማርኛየሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ከባድ የዩክሬን ጥቃት መከላከሉንና 250 ዩክሬናዊያንን መግደሉን ገለጸ።0 Comments 0 Shares -
የክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች።የክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች።
WWW.BBC.COMሲቲ ለሃላንድ ረዘም ያለ ውል ማቅረብ አስቧል፤ ማድሪድ ደግሞ ሃሪ ኬንን ማስፈረም ይሻል - BBC News አማርኛየክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች።0 Comments 0 Shares -
የቻይና መከላከያ ሚኒስትር ሊ ሻንግፉ አገራቸው ከአሜሪካ ጋር ጦርነት ብትገጥም ዓለም “መቋቋም የትችለው እልቂት” ይሆናል አሉ።የቻይና መከላከያ ሚኒስትር ሊ ሻንግፉ አገራቸው ከአሜሪካ ጋር ጦርነት ብትገጥም ዓለም “መቋቋም የትችለው እልቂት” ይሆናል አሉ።
WWW.BBC.COMየቻይናው የመከላከያ ሚኒስትር ከአሜሪካ ጋር የሚደረግ ጦርነት ‘ለዓለም እልቂት’ ይሆናል አሉ - BBC News አማርኛየቻይና መከላከያ ሚኒስትር ሊ ሻንግፉ አገራቸው ከአሜሪካ ጋር ጦርነት ብትገጥም ዓለም “መቋቋም የትችለው እልቂት” ይሆናል አሉ።0 Comments 0 Shares -
በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ደብረ ኤልያስ ወረዳ ሥላሴ ገዳም መሽገው ነበር ያላቸው 200 ታጣቂዎች መደምሰሳቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ቅዳሜ ምሽት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በመከላከያ ሠራዊት እና በአማራ ክልል የፀጥታ ኃይሎች ተወሰደ በተባለው እርምጃ በቅርቡ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የተባለ እንቅስቃሴ መጀመሩን የገለጸው በእስክንድር ነጋ የሚመራ ታጣቂ ቡድን በአካባቢው ይንቀሳቀስ እንደነበር ግብር ኃይሉ ገልጿል።በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ደብረ ኤልያስ ወረዳ ሥላሴ ገዳም መሽገው ነበር ያላቸው 200 ታጣቂዎች መደምሰሳቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ቅዳሜ ምሽት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በመከላከያ ሠራዊት እና በአማራ ክልል የፀጥታ ኃይሎች ተወሰደ በተባለው እርምጃ በቅርቡ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የተባለ እንቅስቃሴ መጀመሩን የገለጸው በእስክንድር ነጋ የሚመራ ታጣቂ ቡድን በአካባቢው ይንቀሳቀስ እንደነበር ግብር ኃይሉ ገልጿል።
WWW.BBC.COMበምሥራቅ ጎጃም ደብረ ኤልያስ ስለተከሰተው እስካሁን የምናውቀው - BBC News አማርኛበአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ደብረ ኤልያስ ወረዳ ሥላሴ ገዳም መሽገው ነበር ያላቸው 200 ታጣቂዎች መደምሰሳቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ቅዳሜ ምሽት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በመከላከያ ሠራዊት እና በአማራ ክልል የፀጥታ ኃይሎች ተወሰደ በተባለው እርምጃ በቅርቡ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የተባለ እንቅስቃሴ መጀመሩን የገለጸው በእስክንድር ነጋ የሚመራ ታጣቂ ቡድን በአካባቢው ይንቀሳቀስ እንደነበር ግብር ኃይሉ ገልጿል።0 Comments 0 Shares -
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአገሪቱ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ። የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ይህ አስከፊ የሆነ የአስገድዶ መሰወር ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም መንግሥት አስፈላጊውን ጊዜያዊ እና ዘለቄታዊ እርምጃዎች እንዲወስድ” ጥሪ አቅርበዋል። ኮሚሽኑ በአብዛኛው የሲቪል እና የደንብ ልብስ በለበሱ የመንግሥት የፀጥታ እና የደኅንነት ሠራተኞች ያለ ፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ የሚፈጸም ነው ብሏል።የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአገሪቱ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ። የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ይህ አስከፊ የሆነ የአስገድዶ መሰወር ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም መንግሥት አስፈላጊውን ጊዜያዊ እና ዘለቄታዊ እርምጃዎች እንዲወስድ” ጥሪ አቅርበዋል። ኮሚሽኑ በአብዛኛው የሲቪል እና የደንብ ልብስ በለበሱ የመንግሥት የፀጥታ እና የደኅንነት ሠራተኞች ያለ ፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ የሚፈጸም ነው ብሏል።
WWW.BBC.COMበኢትዮጵያ በመንግሥት ኃይሎች የሚፈጸሙ ሰዎችን የመሰወር ድርጊት እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ - BBC News አማርኛየኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአገሪቱ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ።0 Comments 0 Shares