Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ከባድ የዩክሬን ጥቃት መከላከሉንና 250 ዩክሬናዊያንን መግደሉን ገለጸ።
    የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ከባድ የዩክሬን ጥቃት መከላከሉንና 250 ዩክሬናዊያንን መግደሉን ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    ሩሲያ ከዩክሬን የተቃጣባትን ከባድ ጥቃት መመከቷን አስታወቀች - BBC News አማርኛ
    የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ከባድ የዩክሬን ጥቃት መከላከሉንና 250 ዩክሬናዊያንን መግደሉን ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    የክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች።
    የክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች።
    WWW.BBC.COM
    ሲቲ ለሃላንድ ረዘም ያለ ውል ማቅረብ አስቧል፤ ማድሪድ ደግሞ ሃሪ ኬንን ማስፈረም ይሻል - BBC News አማርኛ
    የክረምቱ የዝውውር መስኮት ሊከፈት ተቃርቧል። የትኛው አንጋፋ አሊያም ወጣት ተጫዋች ወደየት ያቀናል የሚለው መነጋገሪያ ሆኗል። እነሆ አበይት ጭምጭምታዎች።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    ኢሰመኮ በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ። የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ይህ አስከፊ የሆነ የአስገድዶ መሰወር ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም መንግሥት አስፈላጊውን ጊዜያዊ እና ዘለቄታዊ እርምጃዎች እንዲወስድ” ጥሪ አቅርበዋል።
    ኢሰመኮ በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ። የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ይህ አስከፊ የሆነ የአስገድዶ መሰወር ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም መንግሥት አስፈላጊውን ጊዜያዊ እና ዘለቄታዊ እርምጃዎች እንዲወስድ” ጥሪ አቅርበዋል።
    WWW.BBC.COM
    በኢትዮጵያ በመንግሥት ኃይሎች የሚፈጸሙ ሰዎችን የመሰወር ድርጊት እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአገሪቱ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ድርጊት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቀ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    ለሩሲያ ሲሰልል የተያዘው የአሜሪካው ኤፍቢአይ መኮንን እሥር ቤት ውስጥ ሞቶ ተገኘ። በአሜሪካ የስለላ ታሪካ ከባድ ጥፋት የፈፀመው ሰው ተብሎ የሚጠራው ሮበርት ሃንሰን ጥብቅ በሚባለው የኮሎራዶው ፍሎረንስ እሥር ቤት ነበር።
    ለሩሲያ ሲሰልል የተያዘው የአሜሪካው ኤፍቢአይ መኮንን እሥር ቤት ውስጥ ሞቶ ተገኘ። በአሜሪካ የስለላ ታሪካ ከባድ ጥፋት የፈፀመው ሰው ተብሎ የሚጠራው ሮበርት ሃንሰን ጥብቅ በሚባለው የኮሎራዶው ፍሎረንስ እሥር ቤት ነበር።
    WWW.BBC.COM
    ለሩሲያ ሲሰልል ተይዞ ለእሥር የተዳረገው አሜሪካዊ ሰላይ ማረሚያ ቤት ሞቶ ተገኘ - BBC News አማርኛ
    ለሩሲያ ሲሰልል የተያዘው የአሜሪካው ኤፍቢአይ መኮንን እሥር ቤት ውስጥ ሞቶ ተገኘ። በአሜሪካ የስለላ ታሪካ ከባድ ጥፋት የፈፀመው ሰው ተብሎ የሚጠራው ሮበርት ሃንሰን ጥብቅ በሚባለው የኮሎራዶው ፍሎረንስ እሥር ቤት ነበር።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    የሩሲያው ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን ቫግነር አንድ መደበኛ የሩሲያ ወታደራዊ ባለሥልጣንን ማገቱን ገለጸ።
    የሩሲያው ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን ቫግነር አንድ መደበኛ የሩሲያ ወታደራዊ ባለሥልጣንን ማገቱን ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    ቫግነር ‘ጠጥቶ’ ተኩስ ከፍቷል ያለውን ሩሲያዊ ወታደር አገተ - BBC News አማርኛ
    የሩሲያው ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን ቫግነር አንድ መደበኛ የሩሲያ ወታደራዊ ባለሥልጣንን ማገቱን ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    ከአራት ቀናት በፊት የእስራኤል ጦር ጭንቅላቱ ላይ በተኩስ የመታው የሶስት ዓመት ህጻን ህይወቱ አልፏል። ሞሃመድ ታሚሚ የተባለው ህጻንና ከአባቱ ጋር በእስራኤል ቁጥጥር ስር ባለው ዌስት ባንክ ከሚገኘው ቤታቸው በመውጣት ላይ ሳሉ ነበር የተተኮሰባቸው።
    ከአራት ቀናት በፊት የእስራኤል ጦር ጭንቅላቱ ላይ በተኩስ የመታው የሶስት ዓመት ህጻን ህይወቱ አልፏል። ሞሃመድ ታሚሚ የተባለው ህጻንና ከአባቱ ጋር በእስራኤል ቁጥጥር ስር ባለው ዌስት ባንክ ከሚገኘው ቤታቸው በመውጣት ላይ ሳሉ ነበር የተተኮሰባቸው።
    WWW.BBC.COM
    በእስራኤል ወታደር የተተኮሰበት ፍልስጤማዊ ህጻን ህይወቱ አለፈ - BBC News አማርኛ
    ከአራት ቀናት በፊት የእስራኤል ጦር ጭንቅላቱ ላይ በተኩስ የመታው የሶስት ዓመት ህጻን ህይወቱ አልፏል። ሞሃመድ ታሚሚ የተባለው ህጻንና ከአባቱ ጋር በእስራኤል ቁጥጥር ስር ባለው ዌስት ባንክ ከሚገኘው ቤታቸው በመውጣት ላይ ሳሉ ነበር የተተኮሰባቸው።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    የበለጸጉ አገራት ከአፍሪካ የሚመለምሏቸው ነርሶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡን የዓለማችን ትልቁ የነርሲንግ ቡድን አስታወቀ።
    የበለጸጉ አገራት ከአፍሪካ የሚመለምሏቸው ነርሶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡን የዓለማችን ትልቁ የነርሲንግ ቡድን አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    የበለጸጉ አገራት ከአፍሪካ የሚመለምሏቸው ነርሶች ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    የበለጸጉ አገራት ከአፍሪካ የሚመለምሏቸው ነርሶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡን የዓለማችን ትልቁ የነርሲንግ ቡድን አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2023-06-06 11:30:01 -
    በሞስኮ ቁጥጥር ሥር በወደቀው የዩክሬን ደቡባዊ ግዛት የሚገኘው ይህ ግድብ በሩሲያ ጥቃት እንደደረሰበት ተገልጿል።
    በሞስኮ ቁጥጥር ሥር በወደቀው የዩክሬን ደቡባዊ ግዛት የሚገኘው ይህ ግድብ በሩሲያ ጥቃት እንደደረሰበት ተገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    ሩሲያ የዩክሬንን ትልቅ ግድብ መደብደቧ ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    በሞስኮ ቁጥጥር ሥር በወደቀው የዩክሬን ደቡባዊ ግዛት የሚገኘው ይህ ግድብ በሩሲያ ጥቃት እንደደረሰበት ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (86889-86896 of 305782)
  • «
  • Prev
  • 10860
  • 10861
  • 10862
  • 10863
  • 10864
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory