በዩክሬን በተከሰተው ጎርፍ ምክንያት ቤታቸው ለተጎዳባቸውና ለተፈናቀሉ ሰዎች በአስገራሚ ሁኔታ በቂ አስቸኳይ እርዳታ ቀርቦላቸዋል። ሆኖም በሀገሪቱ እጅግ ለም ከሆኑ አካባቢዎች ከሆኑ በአንዱ የተከሰተው ይህ ጎርፍ በግብርና ላይ የከፋ የረጅም ገዜ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል የዩክሬን ባለሰልጣናት እያሳሰቡ ነው።
በዩክሬን በተከሰተው ጎርፍ ምክንያት ቤታቸው ለተጎዳባቸውና ለተፈናቀሉ ሰዎች በአስገራሚ ሁኔታ በቂ አስቸኳይ እርዳታ ቀርቦላቸዋል። ሆኖም በሀገሪቱ እጅግ ለም ከሆኑ አካባቢዎች ከሆኑ በአንዱ የተከሰተው ይህ ጎርፍ በግብርና ላይ የከፋ የረጅም ገዜ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል የዩክሬን ባለሰልጣናት እያሳሰቡ ነው።
0 Comments
0 Shares