እንደ ኢትዮ ቴሌኮም የባለፈው ዓመት ሪፖርት ከሆነ በኢትዮጵያ 33.9 ሚሊዮን የኢንተርኔትና እና ዳታ ተጠቃሚዎች አሉ።አገሪቷ ካላት የሕዝብ ብዛት አንጻር የኢንተርኔት ተደራሽነት ላይ ብዙ የሚቀራት ቢሆንም፣ያላትን በመዝጋት ከአፍሪካ አገራት ቁንጮዋ እንደሆነች ተሟጋች ቡድኖች ይገልጻሉ።
እንደ ኢትዮ ቴሌኮም የባለፈው ዓመት ሪፖርት ከሆነ በኢትዮጵያ 33.9 ሚሊዮን የኢንተርኔትና እና ዳታ ተጠቃሚዎች አሉ።አገሪቷ ካላት የሕዝብ ብዛት አንጻር የኢንተርኔት ተደራሽነት ላይ ብዙ የሚቀራት ቢሆንም፣ያላትን በመዝጋት ከአፍሪካ አገራት ቁንጮዋ እንደሆነች ተሟጋች ቡድኖች ይገልጻሉ።
0 Comments
0 Shares