• Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • A GREAT DISCOUNT ON ANDROID SMART PHONES CALL US NOW @0985661523 BRAND NEW PHONES WITH FULL WARRANTY FOR MORE INFO COME TO OUR SHOPE @BOLE
    SAMSUNG S3 ....3100BIRR
    SAMSUNG S4.....3799 BIRR
    SAMSUNG S5.....4799 BIRR
    SAMSUNG S6 EDGE 10000 BIRR
    SAMSUNG S7.....13000
    SAMSUNG S7 EDGE...15700
    SAMSUNG NOTE3...5400 BIRR
    SAMSUNG N0TE4...6999 BIRR
    SAMSUNG NOTE EDGE....8100
    SAMSUNG NOTE5...10199 BIRR
    Samsung A5......5500
    Samsung A7.......6700
    HTC M7......3200 BIRR
    HTC M8......4500BIRR
    HTC m9.....6300 BIRR
    LG G3......4399 BIRR
    LG G4......5700 BIRR
    LG FLEX 1......5000
    IPhones
    IPhone 5
    IPhone5s16gb
    IPhone6
    IPhone 6 pluse
    IPhone 6s 16gb
    IPhone 6s 64gb
    IPhone 6s 128gb
    IPhone 6s plus 64gb
    ......ipads.....new and used
    .......tablets...... New and used
    .........laptops....brand new and used
    FOR MORE JUST ©ALL 0985661523OR FOLLOW us ON INSTAGRAM @mesay Ashagrel
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ የሚከሰተውን ተደጋጋሚ ድርቅ ለመቋቋም የሰብል ኢንሹራንስ አንዱ መፍትሄ መሆኑ ተዘገበ
    -
    በኢትዮጵያ አሁን አሁን በዝናብ ላይ ጥገኛ የሆነ ግብርና ዋስትና የሌለው ስራ እየሆነ መጥቷል.....ሀገሪቱ በየጊዜው በድርቅ የመጠቃት አዙሪት ውስጥ የወደቀች መሆኑ ለሰፊው የሀገሪቱ ህዝብ የኑሮ መሰረት በሆነው በግብርናው መስክ ላይ መሰረታዊ ለውጦችን ማድረግ ከሚጠይቅበት ጊዜ ላይ ተደርሷል ተብሏል፡፡
    በኢትዮጵያ የሚከሰተውን ተደጋጋሚ ድርቅ ለመቋቋም የሰብል ኢንሹራንስ አንዱ መፍትሄ መሆኑ ተዘገበ - በኢትዮጵያ አሁን አሁን በዝናብ ላይ ጥገኛ የሆነ ግብርና ዋስትና የሌለው ስራ እየሆነ መጥቷል.....ሀገሪቱ በየጊዜው በድርቅ የመጠቃት አዙሪት ውስጥ የወደቀች መሆኑ ለሰፊው የሀገሪቱ ህዝብ የኑሮ መሰረት በሆነው በግብርናው መስክ ላይ መሰረታዊ ለውጦችን ማድረግ ከሚጠይቅበት ጊዜ ላይ ተደርሷል ተብሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የኳታሩ አሚር የኢትዮጵያ ጉብኝት በካይሮና በአዲስ አበባ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማሻከር የታለመ ነው ተባለ
    -
    በአንድ ወቅት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን እስከማቋረጥና ኤምባሲዎቻቸውን እስከመዝጋት የደረሱት ኢትዮጵያና ኳታር አሁን ላይ ግንኙነታቸውን ወደተሻለ ምእራፍ ለማሸጋገር ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ... ይሁን እንጂ የግብጽ የወሬ ምንጮችና የፖለቲካ ሀያስያንን ዋቢ ያደረገው ሚድል ኢስት ሞኒተር የወሬ ምንጭ የኳታር መሪዎች ከኢትዮጵያ ጋር እንሻረክ ማለታቸው ካይሮዎችን ሆን ብለው ለማስቆጣት የወጠኑት የፖለቲካ ሴራ መሆኑን ዘግቧል...
    የኳታሩ አሚር የኢትዮጵያ ጉብኝት በካይሮና በአዲስ አበባ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማሻከር የታለመ ነው ተባለ - በአንድ ወቅት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን እስከማቋረጥና ኤምባሲዎቻቸውን እስከመዝጋት የደረሱት ኢትዮጵያና ኳታር አሁን ላይ ግንኙነታቸውን ወደተሻለ ምእራፍ ለማሸጋገር ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ... ይሁን እንጂ የግብጽ የወሬ ምንጮችና የፖለቲካ ሀያስያንን ዋቢ ያደረገው ሚድል ኢስት ሞኒተር የወሬ ምንጭ የኳታር መሪዎች ከኢትዮጵያ ጋር እንሻረክ ማለታቸው ካይሮዎችን ሆን ብለው ለማስቆጣት የወጠኑት የፖለቲካ ሴራ መሆኑን ዘግቧል...
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares