0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
ፎቶ አለጥፍ ብሎኛል...ላይክም ማድረግ እንቢ ብሎኛል...ክንውኖችን አማሳወቅ እንቢ ብሎኛል....ምንድነው መፍትሄው ባካችሁ እርዳታ ማድረጊያ ኪይ የለም አጣሁ...ወይስ ዌብ ሳይቱ በየትኛው ብሮዘር እንጠቀምፎቶ አለጥፍ ብሎኛል...ላይክም ማድረግ እንቢ ብሎኛል...ክንውኖችን አማሳወቅ እንቢ ብሎኛል....ምንድነው መፍትሄው ባካችሁ እርዳታ ማድረጊያ ኪይ የለም አጣሁ...ወይስ ዌብ ሳይቱ በየትኛው ብሮዘር እንጠቀም
-
-
-የግብፅ ፓርላማ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ጉብኝት ላይ
የቀረበውን ተቃውሞ ውድቅ አደረገ
-የፓርላማ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ
እንዲሰጡ ላቀረቡት ጥያቄ ምላሽ እየጠበቁ ነው
-ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ያላትን ልዩ ጥቅም ለመወሰን በተረቀቀው
አዋጅ ላይ ሕዝባዊ ውይይት ተጠራ
http://gize24.com/ethiopian-reporter-tv-amharic-n
ews-12-20-2017/-የግብፅ ፓርላማ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ጉብኝት ላይ የቀረበውን ተቃውሞ ውድቅ አደረገ -የፓርላማ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ እንዲሰጡ ላቀረቡት ጥያቄ ምላሽ እየጠበቁ ነው -ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ያላትን ልዩ ጥቅም ለመወሰን በተረቀቀው አዋጅ ላይ ሕዝባዊ ውይይት ተጠራ http://gize24.com/ethiopian-reporter-tv-amharic-n ews-12-20-2017/0 Comments 0 Shares -
በግብጽ የጎዳና ቤተ መጽሀፍት
ያላነበበ መርጦ ይዋሳል
ያነበበ ከራሱ ሌላ ጨምሮ ይመልሳል
ቤተመጽሀፍቱ እንዲህ ይጎለምሳል
”እኛ ሀገር ከሺህ አመት በኋላ ጠብቁ!“ ብለን ከንፈር መጠን ፣ እራሳችንን
ንቀን በራሳችን ተሳልቀን ፣ ከመለያየት እኛ እራሳችን ብንጀምረውስ? Book
for All ቤተመጽሀፍት ወደ መሬት ቢወርድስ?!ያሻው የሚዋስበት ፡ ሌላው
መጽሀፍ የሚያዋጣበት ትልቅ ቤተመጽሀፍት ይወጣዋል። “አንድ መጽሀፍ
ከአንድ አባል” ብለን እንጀምር!በጋራ እንነሳ!የኛን ቤተመጽሀፍት እኛ
እራሳችን እንስራ!በግብጽ የጎዳና ቤተ መጽሀፍት ያላነበበ መርጦ ይዋሳል ያነበበ ከራሱ ሌላ ጨምሮ ይመልሳል ቤተመጽሀፍቱ እንዲህ ይጎለምሳል ”እኛ ሀገር ከሺህ አመት በኋላ ጠብቁ!“ ብለን ከንፈር መጠን ፣ እራሳችንን ንቀን በራሳችን ተሳልቀን ፣ ከመለያየት እኛ እራሳችን ብንጀምረውስ? Book for All ቤተመጽሀፍት ወደ መሬት ቢወርድስ?!ያሻው የሚዋስበት ፡ ሌላው መጽሀፍ የሚያዋጣበት ትልቅ ቤተመጽሀፍት ይወጣዋል። “አንድ መጽሀፍ ከአንድ አባል” ብለን እንጀምር!በጋራ እንነሳ!የኛን ቤተመጽሀፍት እኛ እራሳችን እንስራ!