• የቢቢሲ የእርግ ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የመጀመሪያው ዙር ግጥሚያዎች ያልጠበኳቸው ውጤቶች ተመዝግበዋል ይላል። ሱተን ከረቡዕ ሰኔ 12 እስከ 15/ 2016 ዓ.ም. የሚደረጉ የ12 ጨዋታዎች ግምትን እንደሚከተለው አስቀምጧል።
    የቢቢሲ የእርግ ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የመጀመሪያው ዙር ግጥሚያዎች ያልጠበኳቸው ውጤቶች ተመዝግበዋል ይላል። ሱተን ከረቡዕ ሰኔ 12 እስከ 15/ 2016 ዓ.ም. የሚደረጉ የ12 ጨዋታዎች ግምትን እንደሚከተለው አስቀምጧል።
    WWW.BBC.COM
    ዩሮ 2024፡ የአውሮፓ ዋንጫ እግር ኳስ ውድድር ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ውጤት ግምት - BBC News አማርኛ
    የቢቢሲ የእርግ ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር የመጀመሪያው ዙር ግጥሚያዎች ያልጠበኳቸው ውጤቶች ተመዝግበዋል ይላል። ሱተን ከረቡዕ ሰኔ 12 እስከ 15/ 2016 ዓ.ም. የሚደረጉ የ12 ጨዋታዎች ግምትን እንደሚከተለው አስቀምጧል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሉዚያና እያንዳንዱ እስከ ዩኒቨርሰቲ ያለ የሕዝብ ትምህርት ቤት መማሪያ ክፍሎች ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ አሥርቱ ትዕዛዛት እንዲለጠፉ ትእዛዝ ያስተላለፈች የመጀመሪያዋ የአሜሪካ ግዛት ሆናለች።
    ሉዚያና እያንዳንዱ እስከ ዩኒቨርሰቲ ያለ የሕዝብ ትምህርት ቤት መማሪያ ክፍሎች ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ አሥርቱ ትዕዛዛት እንዲለጠፉ ትእዛዝ ያስተላለፈች የመጀመሪያዋ የአሜሪካ ግዛት ሆናለች።
    WWW.BBC.COM
    የአሜሪካዋ ግዛት በእያንዳንዱ መማሪያ ክፍል አሥርቱ ትዕዛዛት እንዲለጠፉ ትዕዛዝ አስተላለፈች - BBC News አማርኛ
    ሉዚያና እያንዳንዱ እስከ ዩኒቨርሰቲ ያለ የሕዝብ ትምህርት ቤት መማሪያ ክፍሎች ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ አሥርቱ ትዕዛዛት እንዲለጠፉ ትእዛዝ ያስተላለፈች የመጀመሪያዋ የአሜሪካ ግዛት ሆናለች።
    0 Comments 0 Shares
  • በዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ቢያንስ 577 የተለያዩ አገራት ዜጎች መሞታቸውን እና አብዛኞቹ ከሙቀት ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው ማለፉን ኤኤፍፒ የዲፕሎማቲክ ምንጮችን ጠቅሶ ዘገበ። ከሟቾች መካከል አብዛኞቹ አፍሪካውያን ናቸው።
    በዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ቢያንስ 577 የተለያዩ አገራት ዜጎች መሞታቸውን እና አብዛኞቹ ከሙቀት ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው ማለፉን ኤኤፍፒ የዲፕሎማቲክ ምንጮችን ጠቅሶ ዘገበ። ከሟቾች መካከል አብዛኞቹ አፍሪካውያን ናቸው።
    WWW.BBC.COM
    በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ከ550 በላይ የሐጅ ተጓዦች ሕይወት አለፈ - BBC News አማርኛ
    በዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ቢያንስ 577 የተለያዩ አገራት ዜጎች መሞታቸውን እና አብዛኞቹ ከሙቀት ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው ማለፉን ኤኤፍፒ የዲፕሎማቲክ ምንጮችን ጠቅሶ ዘገበ። ከሟቾች መካከል አብዛኞቹ አፍሪካውያን ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ዓመት በማላዊ በጅምላ ተቀብረው ከተገኙት ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ሞት ጋር በተያያዘ በግድያ እና በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከሶ የነበረው የማላዊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የእንጀራ ልጅ ከወንጀሎቹ ነጻ ተባለ።
    ባለፈው ዓመት በማላዊ በጅምላ ተቀብረው ከተገኙት ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ሞት ጋር በተያያዘ በግድያ እና በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከሶ የነበረው የማላዊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የእንጀራ ልጅ ከወንጀሎቹ ነጻ ተባለ።
    WWW.BBC.COM
    በኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ሞት ተከሶ የነበረው የቀድሞ የማላዊ ፕሬዚዳንት የእንጀራ ልጅ ነጻ ተባለ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ዓመት በማላዊ በጅምላ ተቀብረው ከተገኙት ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ሞት ጋር በተያያዘ በግድያ እና በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከሶ የነበረው የማላዊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የእንጀራ ልጅ ከወንጀሎቹ ነጻ ተባለ።
    0 Comments 0 Shares
  • ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዢያ አየር መንገድ በሆኑ ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላኖች አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ መንገደኞች ቤተሰቦች ቦይንግ የ24.8 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ጠየቁ።
    ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዢያ አየር መንገድ በሆኑ ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላኖች አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ መንገደኞች ቤተሰቦች ቦይንግ የ24.8 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ጠየቁ።
    WWW.BBC.COM
    ቦይንግ በኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዢያ አየር መንገድ አደጋዎች የ25 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ተጠየቀ - BBC News አማርኛ
    ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዢያ አየር መንገድ በሆኑ ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላኖች አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ መንገደኞች ቤተሰቦች ቦይንግ የ24.8 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ጠየቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • ከቀናት በፊት በአሜሪካ የታየው ግዙፍ ባዕድ ነገር መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ይህ ከስተት የመጀመሪያ ሳይሆን ከዚህ በፊትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎቸ ውስጥ ታይተዋል። አመጣጣቸውም ሆነ ምንነታቸውም ለበርካታ መላ ምቶች ክፍት ሆኗል። የሌላ ዓለም ፍጡራን የተከሏቸው፣ የጥበብ ሥራዎች. . . ሌላም ሌላም እየተባሉ ነው። እስካሁን ምን የሚታወቅ ነገር አለ?
    ከቀናት በፊት በአሜሪካ የታየው ግዙፍ ባዕድ ነገር መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ይህ ከስተት የመጀመሪያ ሳይሆን ከዚህ በፊትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎቸ ውስጥ ታይተዋል። አመጣጣቸውም ሆነ ምንነታቸውም ለበርካታ መላ ምቶች ክፍት ሆኗል። የሌላ ዓለም ፍጡራን የተከሏቸው፣ የጥበብ ሥራዎች. . . ሌላም ሌላም እየተባሉ ነው። እስካሁን ምን የሚታወቅ ነገር አለ?
    WWW.BBC.COM
    በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ብቅ ጥልቅ የሚሉት ግዙፎቹ “ባዕድ አብረቅራቂ ወጥ ብረቶች” - BBC News አማርኛ
    ከቀናት በፊት በአሜሪካ የታየው ግዙፍ ባዕድ ነገር መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ይህ ከስተት የመጀመሪያ ሳይሆን ከዚህ በፊትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎቸ ውስጥ ታይተዋል። አመጣጣቸውም ሆነ ምንነታቸውም ለበርካታ መላ ምቶች ክፍት ሆኗል። የሌላ ዓለም ፍጡራን የተከሏቸው፣ የጥበብ ሥራዎች. . . ሌላም ሌላም እየተባሉ ነው። እስካሁን ምን የሚታወቅ ነገር አለ?
    0 Comments 0 Shares
  • ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው።
    ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
    ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው። ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
    WWW.BBC.COM
    ስደት፡ የምወልዳትን ልጅ ላለማየት ፈረምኩ”ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ በጣልያን - BBC News አማርኛ
    ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው። ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • “ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል ለመቀየር” በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ፣ የቴአትር አዘጋጅ ዳግማዊ ፈይሳ እና ፍላጎት አብርሃምን ጨምሮ 17 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ፈቀደ።
    “ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል ለመቀየር” በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ፣ የቴአትር አዘጋጅ ዳግማዊ ፈይሳ እና ፍላጎት አብርሃምን ጨምሮ 17 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ፈቀደ።
    WWW.BBC.COM
    እነ አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ ከ50 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ - BBC News አማርኛ
    “ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል ለመቀየር” በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ፣ የቴአትር አዘጋጅ ዳግማዊ ፈይሳ እና ፍላጎት አብርሃምን ጨምሮ 17 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ፈቀደ።
    0 Comments 0 Shares