• በተባበሩት መንግሥታት የእስራኤል አምባሳደር ዳኒ ዳነን አገራቸው ለውይይት በሯ ክፍት ነው ማለታቸውን ተከትሎ የተኩስ አቁም ተስፋ ተደርጎ ነበር።
    በተባበሩት መንግሥታት የእስራኤል አምባሳደር ዳኒ ዳነን አገራቸው ለውይይት በሯ ክፍት ነው ማለታቸውን ተከትሎ የተኩስ አቁም ተስፋ ተደርጎ ነበር።
    WWW.BBC.COM
    የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጦራቸው ከሔዝቦላሕ ጋር በሙሉ ኃይሉ እንዲዋጋ አሳሰቡ - BBC News አማርኛ
    በተባበሩት መንግሥታት የእስራኤል አምባሳደር ዳኒ ዳነን አገራቸው ለውይይት በሯ ክፍት ነው ማለታቸውን ተከትሎ የተኩስ አቁም ተስፋ ተደርጎ ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • በያዝነው ሳምንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን መንግሥት የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የደኅንነት ሰዎች እንዳስጠነቀቋቸው ተናግረው ነበር።
    በያዝነው ሳምንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን መንግሥት የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የደኅንነት ሰዎች እንዳስጠነቀቋቸው ተናግረው ነበር።
    WWW.BBC.COM
    አሜሪካ የትራምፕን አማካሪ ለመግደል አሲሯል የተባለውን ኢራናዊ ለያዘ 20 ሚሊዮን ዶላር እሰጣለሁ አለች - BBC News አማርኛ
    በያዝነው ሳምንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን መንግሥት የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የደኅንነት ሰዎች እንዳስጠነቀቋቸው ተናግረው ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር ጥቃት እግረኛ ጦር እንዲገባ የሚደረግ ዝግጅት መሆኑን የእስራኤል መከላከያ ኃላፊ ኸርዚ ሀሌቪ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም እንደታየውም እስራኤል በሄዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታለች። አሁን ብዙ ነገሮች ከዚህ በፊት እንደነበሩት አይደሉም፤ ቢሆንም ግን እስራኤል የእግረኛ ወረራ በሊባኖስ ላይ ብትፈጽም ምን ሊከሰት ይችላል?
    እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር ጥቃት እግረኛ ጦር እንዲገባ የሚደረግ ዝግጅት መሆኑን የእስራኤል መከላከያ ኃላፊ ኸርዚ ሀሌቪ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም እንደታየውም እስራኤል በሄዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታለች። አሁን ብዙ ነገሮች ከዚህ በፊት እንደነበሩት አይደሉም፤ ቢሆንም ግን እስራኤል የእግረኛ ወረራ በሊባኖስ ላይ ብትፈጽም ምን ሊከሰት ይችላል?
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል በእግረኛ ጦር ሊባኖስን ብትወር ምን ሊፈጠር ይችላል? - BBC News አማርኛ
    እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር ጥቃት እግረኛ ጦር እንዲገባ የሚደረግ ዝግጅት መሆኑን የእስራኤል መከላከያ ኃላፊ ኸርዚ ሀሌቪ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም እንደታየውም እስራኤል በሄዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታለች። አሁን ብዙ ነገሮች ከዚህ በፊት እንደነበሩት አይደሉም፤ ቢሆንም ግን እስራኤል የእግረኛ ወረራ በሊባኖስ ላይ ብትፈጽም ምን ሊከሰት ይችላል?
    0 Comments 0 Shares
  • ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ተነስቶ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ አደጋ የሁለት ሕጻናትን ጨምሮ 28 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ።
    የመኪናውን አሽከርካሪ ጨምሮ 19 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ መሆናቸውን የወላይታ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
    ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ተነስቶ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ አደጋ የሁለት ሕጻናትን ጨምሮ 28 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ። የመኪናውን አሽከርካሪ ጨምሮ 19 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ መሆናቸውን የወላይታ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በወላይታ ዞን በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ የ28 ሰዎች ሕይወት አለፈ - BBC News አማርኛ
    ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ተነስቶ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ አደጋ የሁለት ሕጻናትን ጨምሮ 28 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ። የመኪናውን አሽከርካሪ ጨምሮ 19 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ መሆናቸውን የወላይታ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • የእርስ በርስ ጦርነት ላይ ባለችው ሱዳን ጠንካራ አቅም ካለው የፈጥኖ ደራሽ ላይል እየተዋጋ ያለው የሱዳን ጦር በዋና ከተማዋ ካርቱም በሚገኙ የተለያዩ ሥፍራዎች ላይ ጥቃት ከፈተ።
    የእርስ በርስ ጦርነት ላይ ባለችው ሱዳን ጠንካራ አቅም ካለው የፈጥኖ ደራሽ ላይል እየተዋጋ ያለው የሱዳን ጦር በዋና ከተማዋ ካርቱም በሚገኙ የተለያዩ ሥፍራዎች ላይ ጥቃት ከፈተ።
    WWW.BBC.COM
    የሱዳን ጦር በዋና ከተማዋ ካርቱም በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ይዞታዎች ላይ ከፍተኛ ጥቃት ከፈተ - BBC News አማርኛ
    የእርስ በርስ ጦርነት ላይ ባለችው ሱዳን ጠንካራ አቅም ካለው የፈጥኖ ደራሽ ላይል እየተዋጋ ያለው የሱዳን ጦር በዋና ከተማዋ ካርቱም በሚገኙ የተለያዩ ሥፍራዎች ላይ ጥቃት ከፈተ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት አውድ ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ200 በላይ ሲቪል ሰዎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ከሕግ ውጭ ግድያ፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ተፈጽሞባቸዋል በሚል በሪፖርቱ የጠቀሳቸው አምስት ክልሎች ናቸው። ከእነዚህ ክልሎች መካከል በርካታ ሲቪል ሰዎች የተገደሉት በአማራ ክልል ነው።
    የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት አውድ ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ200 በላይ ሲቪል ሰዎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ከሕግ ውጭ ግድያ፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ተፈጽሞባቸዋል በሚል በሪፖርቱ የጠቀሳቸው አምስት ክልሎች ናቸው። ከእነዚህ ክልሎች መካከል በርካታ ሲቪል ሰዎች የተገደሉት በአማራ ክልል ነው።
    WWW.BBC.COM
    ባለፉት 3 ወራት በግጭት ውስጥ ባሉ አካባቢዎች ከ200 በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል - ኢሰመኮ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት አውድ ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ200 በላይ ሲቪል ሰዎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ከሕግ ውጭ ግድያ፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ተፈጽሞባቸዋል በሚል በሪፖርቱ የጠቀሳቸው አምስት ክልሎች ናቸው። ከእነዚህ ክልሎች መካከል በርካታ ሲቪል ሰዎች የተገደሉት በአማራ ክልል ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞው ትዊተር የአሁኑ ኤክስ ባለቤት የሆነው ኢላን በገዛ ማኅበራዊ ገፁ የእርስ በርስ ግጭት ይነሳል እያለ ሲተንበይ እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትሩን በተደጋጋሚ ሲተቻቸው ነበር።
    የቀድሞው ትዊተር የአሁኑ ኤክስ ባለቤት የሆነው ኢላን በገዛ ማኅበራዊ ገፁ የእርስ በርስ ግጭት ይነሳል እያለ ሲተንበይ እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትሩን በተደጋጋሚ ሲተቻቸው ነበር።
    WWW.BBC.COM
    ኢላን መስክ የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ለሚያዘጋጀው ስብሰባ ባለመጋበዙ ቁጣውን ገለፀ - BBC News አማርኛ
    የቀድሞው ትዊተር የአሁኑ ኤክስ ባለቤት የሆነው ኢላን በገዛ ማኅበራዊ ገፁ የእርስ በርስ ግጭት ይነሳል እያለ ሲተንበይ እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትሩን በተደጋጋሚ ሲተቻቸው ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • ሞት ተፈርዶባቸው ከ50 ዓመታት በላይ በእስር ቤት የቆዩት የ88 ዓመቱ ጃፓናዊ አዛውንት ለተፈረደባቸው ወንጀል የቀረበባቸው ማስረጃ የተቀነባበረ ነው በሚል በነጻ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ወሰነ።
    ሞት ተፈርዶባቸው ከ50 ዓመታት በላይ በእስር ቤት የቆዩት የ88 ዓመቱ ጃፓናዊ አዛውንት ለተፈረደባቸው ወንጀል የቀረበባቸው ማስረጃ የተቀነባበረ ነው በሚል በነጻ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ወሰነ።
    WWW.BBC.COM
    ሞት ተፈርዶባቸው ከ50 ዓመታት በላይ በእስር ላይ የቆዩት ጃፓናዊ ነጻ ተባሉ - BBC News አማርኛ
    ሞት ተፈርዶባቸው ከ50 ዓመታት በላይ በእስር ቤት የቆዩት የ88 ዓመቱ ጃፓናዊ አዛውንት ለተፈረደባቸው ወንጀል የቀረበባቸው ማስረጃ የተቀነባበረ ነው በሚል በነጻ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ወሰነ።
    0 Comments 0 Shares