• ታዳጊዎች ናቸው፤ የተገፈፈ የፍየል ቆዳ ያለፋሉ። ይደጉሳሉ። ይጠርዛሉ። ካራ፣ ጉጠት፣ መጥረቢያ. . . ተጠቅመው ቆዳ ያለሰልሳሉ። ቀጨም ተጠቅመው ብራና ይወጥራሉ። ይህን ሁሉ የሚሠሩቱ ርቆ ከሚገኝ መንደር ያሉ ቆሎ ተማሪዎች አይደሉም፤ ዘመናይ ከተሜዎች እንጂ። አንዳንዶቹ የቦሌ እና የካዛንቺስ ልጆች፤ አንዳንዶቹ የሳር ቤት እና የሲኤምሲ ተወላጆች ናቸው። ደግሞ ይህ ሁሉ የሚሆነው ደግሞ መሀል ፒያሳ ላይ ነው።
    ታዳጊዎች ናቸው፤ የተገፈፈ የፍየል ቆዳ ያለፋሉ። ይደጉሳሉ። ይጠርዛሉ። ካራ፣ ጉጠት፣ መጥረቢያ. . . ተጠቅመው ቆዳ ያለሰልሳሉ። ቀጨም ተጠቅመው ብራና ይወጥራሉ። ይህን ሁሉ የሚሠሩቱ ርቆ ከሚገኝ መንደር ያሉ ቆሎ ተማሪዎች አይደሉም፤ ዘመናይ ከተሜዎች እንጂ። አንዳንዶቹ የቦሌ እና የካዛንቺስ ልጆች፤ አንዳንዶቹ የሳር ቤት እና የሲኤምሲ ተወላጆች ናቸው። ደግሞ ይህ ሁሉ የሚሆነው ደግሞ መሀል ፒያሳ ላይ ነው።
    WWW.BBC.COM
    በቲክቶክ ዘመን ቆዳ አልፍተው፣ ብራና ወጥረው፣ ቀለም በጥብጠው ግዕዝ የሚማሩት የአዲስ አበባ ሕጻናት - BBC News አማርኛ
    ታዳጊዎች ናቸው፤ የተገፈፈ የፍየል ቆዳ ያለፋሉ። ይደጉሳሉ። ይጠርዛሉ። ካራ፣ ጉጠት፣ መጥረቢያ. . . ተጠቅመው ቆዳ ያለሰልሳሉ። ቀጨም ተጠቅመው ብራና ይወጥራሉ። ይህን ሁሉ የሚሠሩቱ ርቆ ከሚገኝ መንደር ያሉ ቆሎ ተማሪዎች አይደሉም፤ ዘመናይ ከተሜዎች እንጂ። አንዳንዶቹ የቦሌ እና የካዛንቺስ ልጆች፤ አንዳንዶቹ የሳር ቤት እና የሲኤምሲ ተወላጆች ናቸው። ደግሞ ይህ ሁሉ የሚሆነው ደግሞ መሀል ፒያሳ ላይ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የቢቢሲ ስፖርቱ ተንታኙ ክሪስ ሱተን በሰሜን ለንደን ደርቢ ባለሜዳው ቶተንሀም ሆትስፐርስ ድል ሊቀናው እንደሚችል ገምቷል። ሱተን የተቀሩትን የሊጉን አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ግምትንም እንዲህ አስቀምጧል።
    የቢቢሲ ስፖርቱ ተንታኙ ክሪስ ሱተን በሰሜን ለንደን ደርቢ ባለሜዳው ቶተንሀም ሆትስፐርስ ድል ሊቀናው እንደሚችል ገምቷል። ሱተን የተቀሩትን የሊጉን አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ግምትንም እንዲህ አስቀምጧል።
    WWW.BBC.COM
    ቶተንሀም ከአርሰናል ማን ያሸንፋል? የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎች ግምት - BBC News አማርኛ
    የቢቢሲ ስፖርቱ ተንታኙ ክሪስ ሱተን በሰሜን ለንደን ደርቢ ባለሜዳው ቶተንሀም ሆትስፐርስ ድል ሊቀናው እንደሚችል ገምቷል። ሱተን የተቀሩትን የሊጉን አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ግምትንም እንዲህ አስቀምጧል።
    0 Comments 0 Shares
  • የሰሜን ኮሪያን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ “ለማሳደግ” ቃል የገቡት መሪው ኮም ጆንግ ኡን ማበልፀጊያውን ሲጎበኙ የሚያሳይ ፎቶግራፍ ይፋ ተደረገ።
    የሰሜን ኮሪያን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ “ለማሳደግ” ቃል የገቡት መሪው ኮም ጆንግ ኡን ማበልፀጊያውን ሲጎበኙ የሚያሳይ ፎቶግራፍ ይፋ ተደረገ።
    WWW.BBC.COM
    የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለመጀመሪያ ጊዜ በዩራኒየም ማበልፀጊያ ውስጥ ታዩ - BBC News አማርኛ
    የሰሜን ኮሪያን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ “ለማሳደግ” ቃል የገቡት መሪው ኮም ጆንግ ኡን ማበልፀጊያውን ሲጎበኙ የሚያሳይ ፎቶግራፍ ይፋ ተደረገ።
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ኬር ስታርመር ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነቱን እንጀመረች ሁሉ አሁኑኑ ማቆም ትችላለች አሉ።
    የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ኬር ስታርመር ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነቱን እንጀመረች ሁሉ አሁኑኑ ማቆም ትችላለች አሉ።
    WWW.BBC.COM
    “ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነቱን እንደጀመረች ሁሉ አሁኑኑ ማቆም ትችላለች” የዩኬ ጠቅላይ ሚኒስትር - BBC News አማርኛ
    የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ኬር ስታርመር ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነቱን እንጀመረች ሁሉ አሁኑኑ ማቆም ትችላለች አሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • በስሪላንካ ከብሔራዊ ፓርክ 92 ብርቅዬ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በህገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር የሞከሩ ጣልያናውያን አባት እና ልጅ 60 ሚሊዮን የስሪላንካ ሩፒ ወይም 200 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተፈርዶበቸዋል።
    ያላ በተባለው ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የ68 ዓመት ዕድሜ ያለው አባት ሉይጊ ፌራሪ እና የ28 ዓመት ልጁ ማትያ ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቢራቢሮዎቹን እና ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በብልቃጥ ይዘው ለመውጣት ሲሞክሩ በፓርኩ ጥበቃዎች ተይዘው ታስረዋል።
    በስሪላንካ ከብሔራዊ ፓርክ 92 ብርቅዬ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በህገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር የሞከሩ ጣልያናውያን አባት እና ልጅ 60 ሚሊዮን የስሪላንካ ሩፒ ወይም 200 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተፈርዶበቸዋል። ያላ በተባለው ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የ68 ዓመት ዕድሜ ያለው አባት ሉይጊ ፌራሪ እና የ28 ዓመት ልጁ ማትያ ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቢራቢሮዎቹን እና ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በብልቃጥ ይዘው ለመውጣት ሲሞክሩ በፓርኩ ጥበቃዎች ተይዘው ታስረዋል።
    WWW.BBC.COM
    በስሪላንካ ቢራቢሮ ለመስረቅ የሞከሩ አባት እና ልጅ 200 ሺህ ዶላር ተቀጡ - BBC News አማርኛ
    በስሪላንካ ከብሔራዊ ፓርክ 92 ብርቅዬ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በህገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር የሞከሩ ጣልያናውያን አባት እና ልጅ 60 ሚሊዮን የስሪላንካ ሩፒ ወይም 200 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተፈርዶበቸዋል። ያላ በተባለው ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የ68 ዓመት ዕድሜ ያለው አባት ሉይጊ ፌራሪ እና የ28 ዓመት ልጁ ማትያ ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቢራቢሮዎቹን እና ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በብልቃጥ ይዘው ለመውጣት ሲሞክሩ በፓርኩ ጥበቃዎች ተይዘው ታስረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በወላጆቻቸው የተሰጣቸውን ጆሴፍ ዋለር የተሰኘ ስም ጥለው ኦማሊ የሺጥላ ተብለው የሚታወቁት ጥቁር አሜሪካዊ፤ የአፍሪካን ፒፕልስ ሶሻሊስት ፓርቲ እና የኡሁሩ ሙቭመንት መሥራች ናቸው።
    በወላጆቻቸው የተሰጣቸውን ጆሴፍ ዋለር የተሰኘ ስም ጥለው ኦማሊ የሺጥላ ተብለው የሚታወቁት ጥቁር አሜሪካዊ፤ የአፍሪካን ፒፕልስ ሶሻሊስት ፓርቲ እና የኡሁሩ ሙቭመንት መሥራች ናቸው።
    WWW.BBC.COM
    ኦማሊ የሺጥላን ጨምሮ አራት አሜሪካዊያን የመብት ተሟጋቾች ለሩሲያ ለመሰለል አሲረዋል በሚል ጥፋተኛ ተባሉ - BBC News አማርኛ
    በወላጆቻቸው የተሰጣቸውን ጆሴፍ ዋለር የተሰኘ ስም ጥለው ኦማሊ የሺጥላ ተብለው የሚታወቁት ጥቁር አሜሪካዊ፤ የአፍሪካን ፒፕልስ ሶሻሊስት ፓርቲ እና የኡሁሩ ሙቭመንት መሥራች ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • አሜሪካዊው የፊዚክስ ሊቅ እና ፀሐፊ ሚቺዮ ካኩ የኳንተም ዘመን የወደፊት ሕይወታችንን እንደሚወስን እርግጠኛ ናቸው። የ77 ዓመቱ ካኩ በቲዎረቲካል ፊዚክስ ዘርፍ እና በሳይንሳዊ ኮሙዩኒኬሽን ስመ ገናና ለመሆን በቅተዋል። ካኩ የኳንተም ዘመን እና ኮምፒውተሮች በሽታን ከማጥፋት ጀምሮ እየጨመረ ያለውን ሕዝብ ቁጥር እንዴት መመገብ ይቻላል ለሚሉት የሰው ልጅ ጥያቄዎች ሥር ነቀል መፍትሄዎችን እንደሚያስገኝ ያምናሉ።
    አሜሪካዊው የፊዚክስ ሊቅ እና ፀሐፊ ሚቺዮ ካኩ የኳንተም ዘመን የወደፊት ሕይወታችንን እንደሚወስን እርግጠኛ ናቸው። የ77 ዓመቱ ካኩ በቲዎረቲካል ፊዚክስ ዘርፍ እና በሳይንሳዊ ኮሙዩኒኬሽን ስመ ገናና ለመሆን በቅተዋል። ካኩ የኳንተም ዘመን እና ኮምፒውተሮች በሽታን ከማጥፋት ጀምሮ እየጨመረ ያለውን ሕዝብ ቁጥር እንዴት መመገብ ይቻላል ለሚሉት የሰው ልጅ ጥያቄዎች ሥር ነቀል መፍትሄዎችን እንደሚያስገኝ ያምናሉ።
    WWW.BBC.COM
    ለዓለማችን እና ለሕዝቧ ፈተናዎች መፍትሄ አለው ስለሚባለው የ‘ኳንተም ዘመን’ የፊዚክስ ሊቁ ይናገራሉ - BBC News አማርኛ
    አሜሪካዊው የፊዚክስ ሊቅ እና ፀሐፊ ሚቺዮ ካኩ የኳንተም ዘመን የወደፊት ሕይወታችንን እንደሚወስን እርግጠኛ ናቸው። የ77 ዓመቱ ካኩ በቲዎረቲካል ፊዚክስ ዘርፍ እና በሳይንሳዊ ኮሙዩኒኬሽን ስመ ገናና ለመሆን በቅተዋል። ካኩ የኳንተም ዘመን እና ኮምፒውተሮች በሽታን ከማጥፋት ጀምሮ እየጨመረ ያለውን ሕዝብ ቁጥር እንዴት መመገብ ይቻላል ለሚሉት የሰው ልጅ ጥያቄዎች ሥር ነቀል መፍትሄዎችን እንደሚያስገኝ ያምናሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቲ ፕሬዝዳንት [ዶ/ር] አሸብር ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ አራት አመራሮች በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ተያያዝ ጉዳዮች ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክሱን ከመሰረቱት መካከል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ እና አትሌት ገዛኸኝ አበራ እንደሚገኙበት ጠበቃው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ የኮሚቲው የባንክ ሒሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። የክሱን ሂደት በተመለከተ ቢቢሲ ጠበቃውን አናግሯል።
    የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቲ ፕሬዝዳንት [ዶ/ር] አሸብር ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ አራት አመራሮች በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ተያያዝ ጉዳዮች ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክሱን ከመሰረቱት መካከል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ እና አትሌት ገዛኸኝ አበራ እንደሚገኙበት ጠበቃው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ የኮሚቲው የባንክ ሒሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። የክሱን ሂደት በተመለከተ ቢቢሲ ጠበቃውን አናግሯል።
    WWW.BBC.COM
    ዶ/ር አሸብርን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቲ አመራሮች በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ክስ ተመሰረተባቸው - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቲ ፕሬዝዳንት [ዶ/ር] አሸብር ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ አራት አመራሮች በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ተያያዝ ጉዳዮች ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክሱን ከመሰረቱት መካከል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ እና አትሌት ገዛኸኝ አበራ እንደሚገኙበት ጠበቃው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ የኮሚቲው የባንክ ሒሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። የክሱን ሂደት በተመለከተ ቢቢሲ ጠበቃውን አናግሯል።
    0 Comments 0 Shares