Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:32:28 -
    ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 05/20/2018 - 08:57
    ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ ታምሩ ጽጌ Sun, 05/20/2018 - 08:57
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    መንግሥት ከፍተኛ የገንዘብና የእስራት ቅጣት የሚጥል ሕግ ያወጣ ቢሆንም፣ በተደራጀና ኃላፊነት በተሞላበት ሁኔታ ሕጉን ተግባራዊ ሊያደርግ ባለመቻሉ በሕገወጥ ደላሎች የሰዎች ዝውውር ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ፡፡ ከአራት ዓመታት በፊት በተለይ በሳዑዲ ዓረቢያ በቤት ሠራተኝነትና በሌሎች ሥራዎች ተሠማርተው በነበሩ ኢትጵያውያን ላይ በደረሰው ግድያ፣ አካል ማጉደልና ከፍተኛ እንግልት ምክንያት መንግሥት ዜጎች ወደ መካከለኛው ምሥራቃዊ አገሮች እንዳይጓዙ ዕግድ ጥሎ እንደነበር ይታወሳል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:32:28 -
    ሚድሮክ ወርቅ በለገደንቢ ተከሰተ በተባለው የአካባቢ ብክለት ላይ በአስቸኳይ ጥናት እንዲካሄድ ጠየቀ
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 05/20/2018 - 08:59
    ሚድሮክ ወርቅ በለገደንቢ ተከሰተ በተባለው የአካባቢ ብክለት ላይ በአስቸኳይ ጥናት እንዲካሄድ ጠየቀ ቃለየሱስ በቀለ Sun, 05/20/2018 - 08:59
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ሚድሮክ ወርቅ በለገደንቢ ተከሰተ በተባለው የአካባቢ ብክለት ላይ በአስቸኳይ ጥናት እንዲካሄድ ጠየቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የለገደንቢ ወርቅ ማውጫ አካባቢ ነዋሪዎች ከኩባንያው የሚወጣ ኬሚካል በአካባቢው ማኅበረሰብ ላይ የጤና ቀውስ እንደፈጠረ በመግለጽ ያቀረቡትን አቤቱታ ለመመርመር የማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር አስጠናዋለሁ ያለውን ጥናት በአፋጣኝ እንዲያስጀምር ሚድሮክ ወርቅ ኩባንያ ጠየቀ፡፡ ለሚኒስቴሩ በጻፈው ደብዳቤ ሚድሮክ ወርቅ በገለልተኛ ወገን ይካሄዳል የተባለው ጥናት ሒደት ፈጣን እንዲሆን ጠይቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:32:28 -
    ከኃላፊነት የሚነሱ ባለሥልጣናትን በአምባሳደርነት መሾም በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ
    ዮናስ ዓብይ
    Sun, 05/20/2018 - 09:03
    ከኃላፊነት የሚነሱ ባለሥልጣናትን በአምባሳደርነት መሾም በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ ዮናስ ዓብይ Sun, 05/20/2018 - 09:03
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከኃላፊነት የሚነሱ ባለሥልጣናትን በአምባሳደርነት መሾም በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሥልጣን ጊዜያቸውን ጨርሰውም ሆነ ሳይጨርሱ ከኃላፊነት የሚነሱ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ ባለሥልጣናት በአምባሳደርነት የሚሾሙበትን አሠራርና የፍትሐዊነት ችግር በተመለከተ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥያቄ ተነሳ፡፡ ጥያቄው የተነሳው ሐሙስ ግንቦት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የመሥሪያ ቤታቸውን የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ሲያቀርቡ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:32:28 -
    በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ በፍርድ ቤት ተቃውሞ አሰሙ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 05/20/2018 - 09:13
    በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ በፍርድ ቤት ተቃውሞ አሰሙ ታምሩ ጽጌ Sun, 05/20/2018 - 09:13
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ በፍርድ ቤት ተቃውሞ አሰሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአርበኞች ግንቦት ሰባትና በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው የሽብር ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው ተከሳሾች ከማረሚያ ቤት ወደ ፍርድ ቤት ከመጡ በኋላ፣ በፍርድ ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲደርሱ ተቃውሞአቸውን አሰሙ፡፡ በእነ ሚፍታህ ሼክ ሰሩር መዝገብ ክስ የተመሠረተባቸው 49 ተከሳሾችን ጨምሮ በእነ ክንዱ ዱቤ፣ በእነ ጎይቶም ርስቃይና በእነ አስቻለው ደሴ የክስ መዝገቦች ተካተው ክስ የተመሠረተባቸው በርካታ እስረኞች፣ ብሶታቸውን በመፈክር አሰምተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:32:28 -
    የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የመልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ
    ዳዊት ታዬ
    Sun, 05/20/2018 - 09:16
    የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የመልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ ዳዊት ታዬ Sun, 05/20/2018 - 09:16
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የመልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ላለፉት 20 ወራት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት አቶ ጌታሁን ናና፣ ከኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ አቶ ጌታሁን ናና ኃላፊነታቸውን የለቀቁት በፈቃዳቸው ነው፡፡ ሆኖም ባንኩን ለመምራት በተመደቡ በአጭር ጊዜ ከኃላፊነታቸው ለመልቀቅ የተገደዱት፣ በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ከፍተኛ ጭቀጭቅ ያስነሳ ስብሰባ ከተካሄደ በኋላ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:32:28 -
    የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሥራ አስኪያጅና ሠራተኞች ገዳዮችን ለመያዝ ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ነው
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 05/20/2018 - 09:18
    የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሥራ አስኪያጅና ሠራተኞች ገዳዮችን ለመያዝ ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ነው ቃለየሱስ በቀለ Sun, 05/20/2018 - 09:18
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሥራ አስኪያጅና ሠራተኞች ገዳዮችን ለመያዝ ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ረቡዕ ግንቦት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀኑ አሥር ሰዓት ላይ በጥይት ተደብድበው የተገደሉት የዳንጎቴ ሲሚንቶ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ጸሐፊና ሾፌር ገዳዮችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ከፍተኛ አሰሳ በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Horn Affairs updated page picture
    2018-05-21 05:30:27 -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Horn Affairs updated cover photo
    2018-05-21 05:30:23 -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (286065-286072 of 303586)
  • «
  • Prev
  • 35757
  • 35758
  • 35759
  • 35760
  • 35761
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory