• መፅሐፍ ሲያነብ በቤቱ ባለቤት ዕይታ ውስጥ የገባው ሌባ ደንግጦ በገባበት በረንዳ በኩል ለማምለጥ ሲሞክር ነው በቁጥጥር ሥር የዋለው።
    መፅሐፍ ሲያነብ በቤቱ ባለቤት ዕይታ ውስጥ የገባው ሌባ ደንግጦ በገባበት በረንዳ በኩል ለማምለጥ ሲሞክር ነው በቁጥጥር ሥር የዋለው።
    WWW.BBC.COM
    ቤት ሊዘርፍ የገባው ጣሊያናዊ ሌባ ቁጭ ብሎ መፅሐፍ ሲያነብ ተያዘ - BBC News አማርኛ
    መፅሐፍ ሲያነብ በቤቱ ባለቤት ዕይታ ውስጥ የገባው ሌባ ደንግጦ በገባበት በረንዳ በኩል ለማምለጥ ሲሞክር ነው በቁጥጥር ሥር የዋለው።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት የሚያሳየውን መረጃ ቦይንግ መደበቁን የኩባንያው የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
    በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት የሚያሳየውን መረጃ ቦይንግ መደበቁን የኩባንያው የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው አውሮፕላን የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት ቦይንግ ደብቋል ተባለ - BBC News አማርኛ
    በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት የሚያሳየውን መረጃ ቦይንግ መደበቁን የኩባንያው የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • እስራኤል እና ሐማስ በጋዛ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት በተኩስ አቁም ለመቋጨት በተለያዩ ወገኖች የማደራደር ጥረት ሲደረግ ቆይቷል። የተኩስ አቁሙ የጋዛ ግጭትን በዘላቂነት ያጠናቅቃል? ወይንስ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል ነው?
    እስራኤል እና ሐማስ በጋዛ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት በተኩስ አቁም ለመቋጨት በተለያዩ ወገኖች የማደራደር ጥረት ሲደረግ ቆይቷል። የተኩስ አቁሙ የጋዛ ግጭትን በዘላቂነት ያጠናቅቃል? ወይንስ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል ነው?
    WWW.BBC.COM
    የተኩስ አቁም ስምምነት ምንድን ነው? ጦርነትንስ ያስቆማል? - BBC News አማርኛ
    እስራኤል እና ሐማስ በጋዛ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት በተኩስ አቁም ለመቋጨት በተለያዩ ወገኖች የማደራደር ጥረት ሲደረግ ቆይቷል። የተኩስ አቁሙ የጋዛ ግጭትን በዘላቂነት ያጠናቅቃል? ወይንስ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል ነው?
    0 Comments 0 Shares
  • የአሜሪካ የሕዋ ምርምር ተቋም ናሳ እንደገለፀው ሱኒታ ዊሊያምስ እና ባሪ ዊልሞር የተባሉትን ጠፈርተኞች ይዞ ወደ ሕዋ የሄደው ቦይንግ ስታርላይነር መንኩራኩር “ሰው ሳይጭን” ወደ ምድር ይመለሳል።
    የአሜሪካ የሕዋ ምርምር ተቋም ናሳ እንደገለፀው ሱኒታ ዊሊያምስ እና ባሪ ዊልሞር የተባሉትን ጠፈርተኞች ይዞ ወደ ሕዋ የሄደው ቦይንግ ስታርላይነር መንኩራኩር “ሰው ሳይጭን” ወደ ምድር ይመለሳል።
    WWW.BBC.COM
    ስፔስኤክስ ለሁለት ወራት ሕዋ ላይ የከረሙትን ጠፈርተኞች በሚቀጥለው ዓመት ወደ ምድር ሊመልሳቸው ነው - BBC News አማርኛ
    የአሜሪካ የሕዋ ምርምር ተቋም ናሳ እንደገለፀው ሱኒታ ዊሊያምስ እና ባሪ ዊልሞር የተባሉትን ጠፈርተኞች ይዞ ወደ ሕዋ የሄደው ቦይንግ ስታርላይነር መንኩራኩር “ሰው ሳይጭን” ወደ ምድር ይመለሳል።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢሊየት ካስትሮ በግላስጎው ከተማ በአንድ ሞባይል መሸጫ ሱቅ በሚሠራበት ወቅት ከአንድ ደንበኛው የግል የባንክ መረጃ አጭበርብሮ ሲቀበል ገና የ16 ዓመት ታዳጊ ነበር። ከዚያ በኋላ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ውስጥ በፈጸማቸው የማጭበርበር ድርጊቶች ሚሊዮኖችን ዘርፏል። አሁን ግን ውስብስብ የማጭበርበር ድርጊቶችን በመከላከል ሥራ ላይ ይገኛል።
    ኢሊየት ካስትሮ በግላስጎው ከተማ በአንድ ሞባይል መሸጫ ሱቅ በሚሠራበት ወቅት ከአንድ ደንበኛው የግል የባንክ መረጃ አጭበርብሮ ሲቀበል ገና የ16 ዓመት ታዳጊ ነበር። ከዚያ በኋላ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ውስጥ በፈጸማቸው የማጭበርበር ድርጊቶች ሚሊዮኖችን ዘርፏል። አሁን ግን ውስብስብ የማጭበርበር ድርጊቶችን በመከላከል ሥራ ላይ ይገኛል።
    WWW.BBC.COM
    ከለንደን እስከ ኒው ዮርክ 2.5 ሚሊዮን ፓዎንድ ያጭበረበረው ወጣት - BBC News አማርኛ
    ኢሊየት ካስትሮ በግላስጎው ከተማ በአንድ ሞባይል መሸጫ ሱቅ በሚሠራበት ወቅት ከአንድ ደንበኛው የግል የባንክ መረጃ አጭበርብሮ ሲቀበል ገና የ16 ዓመት ታዳጊ ነበር። ከዚያ በኋላ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ውስጥ በፈጸማቸው የማጭበርበር ድርጊቶች ሚሊዮኖችን ዘርፏል። አሁን ግን ውስብስብ የማጭበርበር ድርጊቶችን በመከላከል ሥራ ላይ ይገኛል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑ የታወጀው የኤምፖክስ (ዝንጀሮ ፈንጣጣ) አዲሱ ዓይነት ዝርያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመቶዎች ለሚቆጠሩ ነዋሪዎች ሕይወት መቀጠፍ ምክንያት ሆኗል።
    ከዚህ በፊት ካጋጠሙት ሁሉ የበለጠ አደገኛ መሆኑ የተነገረለት ይህ ዝርያ ወደ መካከለኛው እና ምሥራቅ አፍሪካ እየተዛመተ ይገኛል።
    የዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑ የታወጀው የኤምፖክስ (ዝንጀሮ ፈንጣጣ) አዲሱ ዓይነት ዝርያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመቶዎች ለሚቆጠሩ ነዋሪዎች ሕይወት መቀጠፍ ምክንያት ሆኗል። ከዚህ በፊት ካጋጠሙት ሁሉ የበለጠ አደገኛ መሆኑ የተነገረለት ይህ ዝርያ ወደ መካከለኛው እና ምሥራቅ አፍሪካ እየተዛመተ ይገኛል።
    WWW.BBC.COM
    ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑ የታወጀው ኤምፖክስ ክትባት አለው? - BBC News አማርኛ
    የዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑ የታወጀው የኤምፖክስ (ዝንጀሮ ፈንጣጣ) አዲሱ ዓይነት ዝርያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመቶዎች ለሚቆጠሩ ነዋሪዎች ሕይወት መቀጠፍ ምክንያት ሆኗል። ከዚህ በፊት ካጋጠሙት ሁሉ የበለጠ አደገኛ መሆኑ የተነገረለት ይህ ዝርያ ወደ መካከለኛው እና ምሥራቅ አፍሪካ እየተዛመተ ይገኛል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    WWW.BBC.COM
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀረበለትን የማስተካከያ ጥያቄ መቀበሉን የሶማሊያ መንግሥት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    WWW.BBC.COM
    ተደፍራ ለተገደለችው ሄቨን የተጠራው የሻማ ማብራት እና መግለጫ በፖሊሶች ተቋረጠ - BBC News አማርኛ
    በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    0 Comments 0 Shares