• በአዲስ አበባ ከተማ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀና ማርያም አካባቢ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስን በመልበስ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና መጠኑ ያልታወቀ ዶላር ዘርፈዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፥ ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል። ከላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው፥ ተጠርጣሪዎቹ በትናንትናው እለት […]
    በአዲስ አበባ ከተማ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀና ማርያም አካባቢ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስን በመልበስ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና መጠኑ ያልታወቀ ዶላር ዘርፈዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፥ ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል። ከላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው፥ ተጠርጣሪዎቹ በትናንትናው እለት […]
    0 Comments 0 Shares
  • የተለያዩ ግምቶች ቢሰነዘሩም አላፊዎቹ ግን የሚወሰኑት በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ የሚወሰኑ ይሆናል። | በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል?
    The post በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል? appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የተለያዩ ግምቶች ቢሰነዘሩም አላፊዎቹ ግን የሚወሰኑት በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ የሚወሰኑ ይሆናል። | በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል? The post በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል? appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል?
    የተለያዩ ግምቶች ቢሰነዘሩም አላፊዎቹ ግን የሚወሰኑት በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ የሚወሰኑ ይሆናል። | በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል? የተለያዩ ግምቶች ቢሰነዘሩም አላፊዎቹ ግን የሚወሰኑት በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ የሚወሰኑ ይሆናል። | በዓለም ዋንጫው የትኞቹ አራት ሀገራት ቀጣይ ቆይታ ይኖራቸዋል?
    0 Comments 0 Shares
  • በዩናይትድ ስቴትስ ፔንስልቫኒያ ግዛት ውስጥ በምትገኝ በአንድ ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው ነገሩ የተፈጸመው፡፡ የከተማዋ በጀት ትርፍ በመሆኑ ምክንያት ብቻ በሺህ ለሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 68 ዶላር ከፍሏል፡፡ ይህ የገንዘብ ትርፍ ሊመዘገብ የቻለው የከተማዋ መዘጋጃ ቤት ከሪል እስቴትና ከባለንብረቶች ዓመታዊ የመሬት ግብር ባስከፈለበት ወቅት የተገኘ መሆኑ ተነግሮዋል፡፡ ታዲያ ማዘጋጃ ቤቱ ለባለንብረቶቹ 14 ሺህ 361 ቼኮችን በመቁረጥ […]
    The post በበጀት መትርፍ ምክንያት በሺህ ለሚቆጠሩ የከተማው ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 68 ዶላር የመለሰው ማዘጋጃ ቤት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በዩናይትድ ስቴትስ ፔንስልቫኒያ ግዛት ውስጥ በምትገኝ በአንድ ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው ነገሩ የተፈጸመው፡፡ የከተማዋ በጀት ትርፍ በመሆኑ ምክንያት ብቻ በሺህ ለሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 68 ዶላር ከፍሏል፡፡ ይህ የገንዘብ ትርፍ ሊመዘገብ የቻለው የከተማዋ መዘጋጃ ቤት ከሪል እስቴትና ከባለንብረቶች ዓመታዊ የመሬት ግብር ባስከፈለበት ወቅት የተገኘ መሆኑ ተነግሮዋል፡፡ ታዲያ ማዘጋጃ ቤቱ ለባለንብረቶቹ 14 ሺህ 361 ቼኮችን በመቁረጥ […] The post በበጀት መትርፍ ምክንያት በሺህ ለሚቆጠሩ የከተማው ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 68 ዶላር የመለሰው ማዘጋጃ ቤት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በበጀት መትርፍ ምክንያት በሺህ ለሚቆጠሩ የከተማው ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 68 ዶላር የመለሰው ማዘጋጃ ቤት
    በዩናይትድ ስቴትስ ፔንስልቫኒያ ግዛት ውስጥ በምትገኝ በአንድ ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው ነገሩ የተፈጸመው፡፡ የከተማዋ በጀት ትርፍ በመሆኑ ምክንያት ብቻ በሺህ ለሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 68 ዶላር ከፍሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ደቡብ ሱዳን ውስጥ በኢስተርን ሌክስ ስቴት(በምሥራቅ ሀይቆች ግዛት) በከብት ዝርፊያ ምክንያት 19 ሰዎች መገደላቸውን እና 11 ደግሞ መጎዳታቸውን አንድ ባለስልጣን አመለከቱ። ከሟቾቹ መካከል ራሳቸውን ለመከላከል ሲታኮሱ የነበሩ 10 ወጣቶች እንደሚገኙበት፤ በተጨማሪም ሦስት ሕፃናት እና አራት ሴቶችም እንዳሉበት የደቡብ ሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር ታባን አቤል መግለጻቸውን የጀርመን የዜና ወኪል ዘግቧል። ትናንት ማታ በተከናወነው የከብት ዘረፋ ጥቃት ከተሳተፉት […]
    The post በከብት ዝርፊያ 19 ሰዎች ተገደሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ደቡብ ሱዳን ውስጥ በኢስተርን ሌክስ ስቴት(በምሥራቅ ሀይቆች ግዛት) በከብት ዝርፊያ ምክንያት 19 ሰዎች መገደላቸውን እና 11 ደግሞ መጎዳታቸውን አንድ ባለስልጣን አመለከቱ። ከሟቾቹ መካከል ራሳቸውን ለመከላከል ሲታኮሱ የነበሩ 10 ወጣቶች እንደሚገኙበት፤ በተጨማሪም ሦስት ሕፃናት እና አራት ሴቶችም እንዳሉበት የደቡብ ሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር ታባን አቤል መግለጻቸውን የጀርመን የዜና ወኪል ዘግቧል። ትናንት ማታ በተከናወነው የከብት ዘረፋ ጥቃት ከተሳተፉት […] The post በከብት ዝርፊያ 19 ሰዎች ተገደሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በከብት ዝርፊያ 19 ሰዎች ተገደሉ
    የከብት ዘረፋ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ምዕተ ዓመታትን ያስቆጠረ ልማድ ሲሆን አልፎ አልፎም ልጆች እንደሚጠለፉም ዘገባው አክሎ ገልጿል ...
    0 Comments 0 Shares
  • በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። አደጋው ቱልቴፔክ በተባለች አነስተኛ ከተማ በሚገኘው ሳን ፓብሊቶ የርችት ገበያ መጋዘን ውስጥ የደረሰ ነው ተብሏል። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል። የሃገሪቱ ዋነኛ ርችት አምራች በሆነችው በዚች ከተማ ተደጋጋሚ ፍንዳታዎች ይከሰታሉ። በፈረንጆቹ 2016 በደረሱ ሁለት ፍንዳታዎች 42 በላይ ሰዎች መሞታቸው ይነገራል። ከዚህ ባለፈም […]
    The post በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች ሞቱ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። አደጋው ቱልቴፔክ በተባለች አነስተኛ ከተማ በሚገኘው ሳን ፓብሊቶ የርችት ገበያ መጋዘን ውስጥ የደረሰ ነው ተብሏል። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል። የሃገሪቱ ዋነኛ ርችት አምራች በሆነችው በዚች ከተማ ተደጋጋሚ ፍንዳታዎች ይከሰታሉ። በፈረንጆቹ 2016 በደረሱ ሁለት ፍንዳታዎች 42 በላይ ሰዎች መሞታቸው ይነገራል። ከዚህ ባለፈም […] The post በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች ሞቱ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች ሞቱ
    በሜክሲኮ በርችት መጋዘን በደረሰ ፍንዳታ 24 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። አደጋው ቱልቴፔክ በተባለች አነስተኛ ከተማ በሚገኘው ሳን ፓብሊቶ የርችት ገበያ መጋዘን ውስጥ የደረሰ ነው ተብሏል። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል፡፡አርሶ አደሮች ግን ጥያቄያችን ይመለስ እያሉ ነው፡፡ የምዕራብ ጎንደር ዞን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች በሱዳኖች የተወሰዱትን እንስሳት እና ትራክተሮችን በውይይት እንዲመለሱላቸው ጠይቀዋል፡፡ በምዕራብ ጎንደር ዞን በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አዋሳኝ በሱዳን የጸጥታ ሃይል እና በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የእርሻ መሬት ላይ ተከስቶ የነበረውን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ተከስቶ የነበረው […]
    The post የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል፡፡አርሶ አደሮች ግን ጥያቄያችን ይመለስ እያሉ ነው፡፡ የምዕራብ ጎንደር ዞን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች በሱዳኖች የተወሰዱትን እንስሳት እና ትራክተሮችን በውይይት እንዲመለሱላቸው ጠይቀዋል፡፡ በምዕራብ ጎንደር ዞን በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አዋሳኝ በሱዳን የጸጥታ ሃይል እና በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የእርሻ መሬት ላይ ተከስቶ የነበረውን የቋራ ነብስ ገበያ ቁጥር ሶስት አካባቢ ተከስቶ የነበረው […] The post የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ተረጋግቷል
    አርሶ አደሮች ግን ጥያቄያችን ይመለስ እያሉ ነው ...
    0 Comments 0 Shares
  • Fisum T - Bandira | ባንዲራ - New Ethiopian Music Dedicated to Dr Abiy Ahmed
    Fisum T - Bandira | ባንዲራ - New Ethiopian Music Dedicated to Dr Abiy Ahmed
    0 Comments 0 Shares
  • Sisay Demoz - Amarebish Zare | አማረብሽ ዛሬ - New Ethiopian Music Dedicated to Dr Abiy Ahmed
    Sisay Demoz - Amarebish Zare | አማረብሽ ዛሬ - New Ethiopian Music Dedicated to Dr Abiy Ahmed
    0 Comments 0 Shares