የአልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማን ኸሊፍ እና የታይዋኗ ሊን ዩ-ቲንግ የሜዳሊያ ሥነ ሥርዓት ምሥሎች ከፓሪስ ኦሊምፒክ አይረሴ ዝርዝሮች ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል። ባለፈው ዓመት በተካሄደው የሴቶች የዓለም ሻምፒዮና ውድድር መስፈርቶችን ባለማሟላታቸው ሁለቱም ከውድድሩ ውጪ ተደርገው ነበር። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለቱን ቦክሰኞች በፓሪስ የሴቶች ቦክስ ውድድር እንዲካፈሉ ማድረጉ የማያባራ ክርክር አስነስቷል።
የአልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማን ኸሊፍ እና የታይዋኗ ሊን ዩ-ቲንግ የሜዳሊያ ሥነ ሥርዓት ምሥሎች ከፓሪስ ኦሊምፒክ አይረሴ ዝርዝሮች ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል። ባለፈው ዓመት በተካሄደው የሴቶች የዓለም ሻምፒዮና ውድድር መስፈርቶችን ባለማሟላታቸው ሁለቱም ከውድድሩ ውጪ ተደርገው ነበር። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለቱን ቦክሰኞች በፓሪስ የሴቶች ቦክስ ውድድር እንዲካፈሉ ማድረጉ የማያባራ ክርክር አስነስቷል።
0 Comments
0 Shares