• የአልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማን ኸሊፍ እና የታይዋኗ ሊን ዩ-ቲንግ የሜዳሊያ ሥነ ሥርዓት ምሥሎች ከፓሪስ ኦሊምፒክ አይረሴ ዝርዝሮች ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል። ባለፈው ዓመት በተካሄደው የሴቶች የዓለም ሻምፒዮና ውድድር መስፈርቶችን ባለማሟላታቸው ሁለቱም ከውድድሩ ውጪ ተደርገው ነበር። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለቱን ቦክሰኞች በፓሪስ የሴቶች ቦክስ ውድድር እንዲካፈሉ ማድረጉ የማያባራ ክርክር አስነስቷል።
    የአልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማን ኸሊፍ እና የታይዋኗ ሊን ዩ-ቲንግ የሜዳሊያ ሥነ ሥርዓት ምሥሎች ከፓሪስ ኦሊምፒክ አይረሴ ዝርዝሮች ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል። ባለፈው ዓመት በተካሄደው የሴቶች የዓለም ሻምፒዮና ውድድር መስፈርቶችን ባለማሟላታቸው ሁለቱም ከውድድሩ ውጪ ተደርገው ነበር። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለቱን ቦክሰኞች በፓሪስ የሴቶች ቦክስ ውድድር እንዲካፈሉ ማድረጉ የማያባራ ክርክር አስነስቷል።
    WWW.BBC.COM
    በኦሊምፒክ ላይ ውዝግብ ስላስነሳው የአልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ የፆታ ጉዳይ ሳይንስ ምን ይላል? - BBC News አማርኛ
    የአልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማን ኸሊፍ እና የታይዋኗ ሊን ዩ-ቲንግ የሜዳሊያ ሥነ ሥርዓት ምሥሎች ከፓሪስ ኦሊምፒክ አይረሴ ዝርዝሮች ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል። ባለፈው ዓመት በተካሄደው የሴቶች የዓለም ሻምፒዮና ውድድር መስፈርቶችን ባለማሟላታቸው ሁለቱም ከውድድሩ ውጪ ተደርገው ነበር። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለቱን ቦክሰኞች በፓሪስ የሴቶች ቦክስ ውድድር እንዲካፈሉ ማድረጉ የማያባራ ክርክር አስነስቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • በብራዚል፣ ሳዎ ፖሎ ግዛት በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ ሳቢያ 61 ሰዎች ሞቱ።
    በብራዚል፣ ሳዎ ፖሎ ግዛት በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ ሳቢያ 61 ሰዎች ሞቱ።
    WWW.BBC.COM
    በብራዚል በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ ሁሉም ተሳፋሪዎች ሞቱ - BBC News አማርኛ
    በብራዚል፣ ሳዎ ፖሎ ግዛት በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ ሳቢያ 61 ሰዎች ሞቱ።
    0 Comments 0 Shares
  • በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ ከፍተኛ ውዝግብን ያስተናገደችው አልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማኔ ኸሊፍ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነች።
    በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ ከፍተኛ ውዝግብን ያስተናገደችው አልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማኔ ኸሊፍ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነች።
    WWW.BBC.COM
    አልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማኔ ኸሊፍ የወርቅ ሜዳሊያ አሸነፈች - BBC News አማርኛ
    በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ ከፍተኛ ውዝግብን ያስተናገደችው አልጄሪያዊቷ ቦክሰኛ ኢማኔ ኸሊፍ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነች።
    0 Comments 0 Shares
  • በህዝባዊ ተቃውሞ ከአገር የኮበለሉት የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ ሃሲና ምርጫ ሲታወጅ ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ ልጃቸው ሳጂብ ዋዜድ ጆይ ተናገረ።
    በህዝባዊ ተቃውሞ ከአገር የኮበለሉት የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ ሃሲና ምርጫ ሲታወጅ ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ ልጃቸው ሳጂብ ዋዜድ ጆይ ተናገረ።
    WWW.BBC.COM
    ከአገር የኮበለሉት የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ ልጃቸው ተናገረ - BBC News አማርኛ
    በህዝባዊ ተቃውሞ ከአገር የኮበለሉት የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ ሃሲና ምርጫ ሲታወጅ ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ ልጃቸው ሳጂብ ዋዜድ ጆይ ተናገረ።
    0 Comments 0 Shares
  • የ11 ዓመት ልጃቸውን በመኪና የገጨው አሜሪካዊ ዲፕሎማት ይቅርታ እንዲጠይቃቸው ቤተሰቦቿ ተማፀኑ።
    የ11 ዓመት ልጃቸውን በመኪና የገጨው አሜሪካዊ ዲፕሎማት ይቅርታ እንዲጠይቃቸው ቤተሰቦቿ ተማፀኑ።
    WWW.BBC.COM
    በዚምባብዌ የ11 ዓመት ልጃቸውን በመኪና ገጭቶ የገደለው አሜሪካዊ ዲፕሎማት ይቅርታ እንዲጠይቅ ቤተሰቦቿ ተማፀኑ - BBC News አማርኛ
    የ11 ዓመት ልጃቸውን በመኪና የገጨው አሜሪካዊ ዲፕሎማት ይቅርታ እንዲጠይቃቸው ቤተሰቦቿ ተማፀኑ።
    0 Comments 0 Shares
  • ዩክሬን ወደ ደቡባዊ ምዕራብ ሩሲያ የኩርስክ ግዛት ዘልቃ በመግባት የፈጸመችውን ድንገተኛ ወረራ ተከትሎ ሁለቱ አገራት የገቡበት ከባድ ውጊያ አምስተኛውን ቀን ይዟል። በዓለማችን ትልቁ የሚባለው የኒውክሌር ጣቢያ በሚገኝበት በኩርስክ ግዛቷ ያልተጠበቀ ጥቃት የገጠማት ሩሲያ የአስቸኳይ ጊዜ ከማወጅ በተጨማሪ ተጠባባቂ ጦሯንም ጠርታለች።
    ዩክሬን ወደ ደቡባዊ ምዕራብ ሩሲያ የኩርስክ ግዛት ዘልቃ በመግባት የፈጸመችውን ድንገተኛ ወረራ ተከትሎ ሁለቱ አገራት የገቡበት ከባድ ውጊያ አምስተኛውን ቀን ይዟል። በዓለማችን ትልቁ የሚባለው የኒውክሌር ጣቢያ በሚገኝበት በኩርስክ ግዛቷ ያልተጠበቀ ጥቃት የገጠማት ሩሲያ የአስቸኳይ ጊዜ ከማወጅ በተጨማሪ ተጠባባቂ ጦሯንም ጠርታለች።
    WWW.BBC.COM
    ዩክሬን በሩሲያ ላይ የፈጸመችው ያልታሰበ ወረራ የፈጠረው ድንጋጤ - BBC News አማርኛ
    ዩክሬን ወደ ደቡባዊ ምዕራብ ሩሲያ የኩርስክ ግዛት ዘልቃ በመግባት የፈጸመችውን ድንገተኛ ወረራ ተከትሎ ሁለቱ አገራት የገቡበት ከባድ ውጊያ አምስተኛውን ቀን ይዟል። በዓለማችን ትልቁ የሚባለው የኒውክሌር ጣቢያ በሚገኝበት በኩርስክ ግዛቷ ያልተጠበቀ ጥቃት የገጠማት ሩሲያ የአስቸኳይ ጊዜ ከማወጅ በተጨማሪ ተጠባባቂ ጦሯንም ጠርታለች።
    0 Comments 0 Shares
  • ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የቀድሞው ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳላገኘ እና በልዩ ሁኔታ እንዲመዘገብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ገለጸ።
    ምርጫ ቦርዱ ለፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በልዩ ሁኔታ መስጠቱን ዛሬ አርብ ነሐሴ 3/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
    ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የቀድሞው ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳላገኘ እና በልዩ ሁኔታ እንዲመዘገብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ገለጸ። ምርጫ ቦርዱ ለፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በልዩ ሁኔታ መስጠቱን ዛሬ አርብ ነሐሴ 3/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
    WWW.BBC.COM
    ህወሓት በልዩ ሁኔታ መመዝገብ እንጂ የቀድሞው ህልውናው እንደማይመለስለት ምርጫ ቦርድ አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የቀድሞው ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት እንዳላገኘ እና በልዩ ሁኔታ እንዲመዘገብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ገለጸ። ምርጫ ቦርዱ ለፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በልዩ ሁኔታ መስጠቱን ዛሬ አርብ ነሐሴ 3/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ባሉ ግጭቶች እና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራቸውን ከማከናወን ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ።
    በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ባሉ ግጭቶች እና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራቸውን ከማከናወን ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች ከአገልግሎት ውጪ ሆነዋል፤ አብዛኞቹ በአማራ ክልል ያሉ ናቸው - BBC News አማርኛ
    በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ባሉ ግጭቶች እና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራቸውን ከማከናወን ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares