0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየዘንድሮው የአሸንዳ በዓል፣በመቐለ ከተማ በድምቀት መከበር ጀምሯልየበዓሉ ተሳታፊዎችም፣በሕወሃት በአመራሮች መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ልዩነት በበዓሉ ድምቀት ላይ ተፅእኖ አላሳደረም ሲሉ ተናግረዋል ። ለሁለት የተከፈሉት የህወሓት አመራሮች ተወካዮች ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ መድረክ ላይ በተገኙበት በዐሉ መከበር ጀምሯል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMካመላ ሄሪስ በፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ ንግግር እንደሚያደርጉ በመጠበቅ ላይ ነውየዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ዛሬ ምሽት ሲጠናቀቅ፣ ፓርቲውን ወክለው ለአሜሪካ ፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ ንግግር ያደርጋሉ። ካመላ ሄሪስ ፓርቲያቸው ለፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ መምረጡንም በይፋ መቀበላቸውን ያሳውቃሉ ተብሎ ይጠበቃል። የአሜሪካ ድምፅ የጉባኤውን የቀጥታ ሂደት እየተከተለ በመድረኩ ላይ የሚደረጉ የንግግሮችን አንኳር ነጥቦች በማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮቹና በድህረ ገፁ ያጋራል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMካመላ ሄሪስ ለአሜሪካ ፕሬዝደንትነት በፓርቲው መታጫተቸውን በይፋ ተቀበሉየአሜሪካው ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ ለአሜሪካ ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ በፓርቲው መታጫተቸውን በይፋ ተቀበለዋል። ካመላ ሄሪስ እጩ መሆናቸውን በይፋ የተቀበሉት በቺካጎ ከተማ ለአራት ቀናት ሲደረግ በነበረው የፓርቲያቸው ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ ሐሙስ ምሽት ባሰሙት ንግግር ነው። ስለ አስተዳደጋቸውና ስለ ወላጆቻቸው የተናገሩት ካመላ ሄሪስ፣ አስተዳደጋቸው አሁን ያሉበት ቦታ ለመድረሳቸው መሠረት እንደሆነ አስታውቀዋል። ቤተሰብና እምነት ሰዎችን ለመቅረጽ ሚና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሩሲያ እስረኞች የእስር ቤቱን ሠራተኞች አገቱበደቡባዊ ቮልጎግራድ ክልል ለብቻው ተነጥሎ በተሰራ ወህኒ ቤት ውስጥ የሚገኙ አስረኞች፥ የእስር ቤቱን ሠራተኞች ዛሬ አርብ አግተው መውሰዳቸውን የማረሚያ ቤት ባለሥልጣናት ተናገሩ። ባለሥልጣናቱ ከሰኔ ወር ወዲህ በሩሲያ እስር ቤት ውስጥ ይህ ዓይነቱ ክስተት ሲፈፀም ሁለተኛው ነው ብለዋል። የሩሲያ ፌዴራል ማረሚያ ቤት ባወጣው መግለጫ "ወንጀለኞቹ የ (IK-19) የማረሚያ ተቋም ሠራተኞችን አግተው ወስደዋል" ብሏል። በአሁኑ ጊዜ "ታጋቾቹን ለማስለቀቅ እርምጃዎች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጄክ ሰለቨን ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ይነጋገራሉየዩናይት ስቴትስ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ ጄክ ሰለቨን ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋን ዪ ጋር ለመነጋገር በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ቻይና እንደሚጓዙ ስለ ጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ሰዎች ተናገሩ፡፡ ንግግሩ በዚህ ዓመት መጨረሻ በፕሬዝዳንት ባይደን እና በቻይናው አቻቸው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ መካከል ሊደረግ የሚችለውንም ስብሰባ ያካትታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የታቀዱት ስብሰባዎች የአሜሪካ-ቻይና ግንኙነቶችን ለማረጋጋት በተከታታይ ከታቀዱት የከፍተኛ ደረጃ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየፍልስጤም ደጋፊዎች በዴሞክራቲክ ጉባኤው ለመናገር እንዳልተፈቀደላቸው ተናገሩየእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት አያያዝን የሚቃወሙት የፍልስጥኤም ደጋፊዎች፣ በዴሞክራቲክ ፓርቲ ብሄራዊ ጉባኤ ላይ፣ ፍልስጤማውያን አሜሪካውያን እንዲናገሩ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ መደረጉን ተናገሩ፡፡ ስለጥያቄያቸው ለሳምንታት ከዲሞክራቲክ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ሲነጋገሩ እንደነበር የገለጹት መሪዎቹ ይህ ሊሆን እንደማይችል ባላፈው ረቡዕ ምሽት እንደተነገራቸው ገልጸዋል። አንዳንድ የተመረጡ የዴሞክራቲክ ባለሥልጣናት የንቅናቄው ቃል አቀባይ በመጨረሻው ቀን ያቀረበውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሱዳን ተፋላሚዎች የሰብአዊ ርዳታ መተላለፊያዎችን ለመፍቀድ ተስማሙየሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በግጭት የተጎዱትን ለመርዳት በሁለት ቁልፍ መንገዶች ደህንነቱ የተጠበቀ የሰብአዊ አገልግሎት መተላለፊያ እንዲኖር መስማማታቸውን በስዊዘርላንድ ድርድር የተሳተፉ ሀገራት ዛሬ አርብ አስታወቁ። በሱዳን ያለውን ስቃይ ለማርገብ እና ዘላቂ የሆነ የተኩስ አቁም እንዲኖር ለማድረግ እኤአ ከነሀሴ 14 ጀምሮ በዩናይትድ ስቴትስ የተመሩ ውይይቶች በስዊዘርላንድ ተካሂደዋል። የፈጥኖ ደራሹ ጦር በውይይቱ ቢሳተፍም በአካል ያልተኙት የሱዳን ጦር ሃይሎች...0 Comments 0 Shares