የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባሳለፍነው ሳምንት በድንበር ጉዳይ ላይ የሚነጋገር የሀገራቸውን ልዑክ ወደ አዲስ አበባ ለመላክ ማሰባቸውን መናገራቸው ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ ነው የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ገንቢ ውይይት የሚያደርግ ከፍተኛ ልዑኩን ዛሬ ወደ አዲስ አበባ የሚልከው። ከሰአታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሀገራቱ መካከል […]
The post የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባሳለፍነው ሳምንት በድንበር ጉዳይ ላይ የሚነጋገር የሀገራቸውን ልዑክ ወደ አዲስ አበባ ለመላክ ማሰባቸውን መናገራቸው ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ ነው የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ገንቢ ውይይት የሚያደርግ ከፍተኛ ልዑኩን ዛሬ ወደ አዲስ አበባ የሚልከው። ከሰአታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሀገራቱ መካከል […]
The post የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares