በገጣሚ የሃብከ ጥላሁን የተጻፈው የምስጥ ጉዞ የተሰኘ የግጥም መድብል እሁድ ሰኔ 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በአሶሳ ከተማ ሰምሃል ሆቴል በድምቀት ተመርቋል፡፡ 136 ገጾች ያሉት ይህ መጽሐፍ በማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 113 ግጥሞችን የያዘ ነው፡፡ ደራሲው የሃብከ ጥላሁን በአሶሳ ከተማ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ የሥነ-ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን በመጽሐፍ መልክ ስራዎቹን ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ […]
The post የደራሲ የሃብከ ጥላሁን “የምስጥ ጉዞ” የተሰኘ የግጥም መድብል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተመረቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በገጣሚ የሃብከ ጥላሁን የተጻፈው የምስጥ ጉዞ የተሰኘ የግጥም መድብል እሁድ ሰኔ 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በአሶሳ ከተማ ሰምሃል ሆቴል በድምቀት ተመርቋል፡፡ 136 ገጾች ያሉት ይህ መጽሐፍ በማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 113 ግጥሞችን የያዘ ነው፡፡ ደራሲው የሃብከ ጥላሁን በአሶሳ ከተማ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ የሥነ-ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን በመጽሐፍ መልክ ስራዎቹን ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ […] The post የደራሲ የሃብከ ጥላሁን “የምስጥ ጉዞ” የተሰኘ የግጥም መድብል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተመረቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የደራሲ የሃብከ ጥላሁን "የምስጥ ጉዞ" የተሰኘ የግጥም መድብል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተመረቀ
ደራሲው የሃብከ ጥላሁን በአሶሳ ከተማ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ የሥነ-ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን በመጽሐፍ መልክ ስራዎቹን ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው ...
0 Comments 0 Shares