ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለኤርትራ ልዑክ አቀባበል አደረጉ
ነአምን አሸናፊ
Tue, 06/26/2018 - 14:32
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለኤርትራ ልዑክ አቀባበል አደረጉ ነአምን አሸናፊ Tue, 06/26/2018 - 14:32
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለኤርትራ ልዑክ አቀባበል አደረጉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳሌህና በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የፖለቲካ አማካሪ የማነ ገብረ አብ የተመራ የልዑካን ቡድን በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተቀብለዋቸዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ኢትዮጵያ ለውይይት የመጣውን የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን አባላት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትን ጨምሮ ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
0 Comments 0 Shares