ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመደገፍ በወጡበት ሰልፍ በደረሰ የቦምብ ጥቃት ሁለት ሰዎች ሲሞቱ፣ ከመቶ በላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል። የጥቃት አድራሾቹን ማንነት ለማወቅ ምርመራ እንደተጀመረና ኤፍ ቢ አይም በምርመራው ስራ እንደተሰማራ ፖሊስ ገልጿል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመደገፍ በወጡበት ሰልፍ በደረሰ የቦምብ ጥቃት ሁለት ሰዎች ሲሞቱ፣ ከመቶ በላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል። የጥቃት አድራሾቹን ማንነት ለማወቅ ምርመራ እንደተጀመረና ኤፍ ቢ አይም በምርመራው ስራ እንደተሰማራ ፖሊስ ገልጿል።
0 Comments
0 Shares