በኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልሕ እና የፕሬዝዳንቱ አማካሪ በሆኑት የማነ ገብረ አብ የሚመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ደርሷል።
በኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልሕ እና የፕሬዝዳንቱ አማካሪ በሆኑት የማነ ገብረ አብ የሚመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ደርሷል።
0 Comments
0 Shares