ባለፈው ቅዳሜ አዲስ አበባ በተደረገው የድጋፍ ስልፍ ወቅት የተፈፀመውን፣ የቦምብ ጥቃት ለመመርመር ዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል ምርምራ ቢሮ ሰራተኞች ትልካለች ብሏል ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን።
ባለፈው ቅዳሜ አዲስ አበባ በተደረገው የድጋፍ ስልፍ ወቅት የተፈፀመውን፣ የቦምብ ጥቃት ለመመርመር ዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል ምርምራ ቢሮ ሰራተኞች ትልካለች ብሏል ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን።
0 Comments
0 Shares