ቅዳሜ እለት እሳቸውን ለመደገፍ ሰልፍ የውጣው ህዝብ ላይ የቦንብ ጥቃት አድራሾች ባደረሱት ጉዳት ለተጎዱ ሰዎች ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት የደም ልገሳ አደረጉ። ሆስፒታሎች የደም እጥረት አጋጥሟቸው እንደነበርና ለህዝቡም ጥሪ አስተላልፈው እንደነበር ይታወሳል። የዜጎችን ህይዎት ለመታደግ በደም ልገሳው ብዙዎችም ተሳትፈዋል።
ቅዳሜ እለት እሳቸውን ለመደገፍ ሰልፍ የውጣው ህዝብ ላይ የቦንብ ጥቃት አድራሾች ባደረሱት ጉዳት ለተጎዱ ሰዎች ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት የደም ልገሳ አደረጉ። ሆስፒታሎች የደም እጥረት አጋጥሟቸው እንደነበርና ለህዝቡም ጥሪ አስተላልፈው እንደነበር ይታወሳል። የዜጎችን ህይዎት ለመታደግ በደም ልገሳው ብዙዎችም ተሳትፈዋል።
KALITIPRESS.COM
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ደም ለገሱ
ቅዳሜ እለት እሳቸውን ለመደገፍ ሰልፍ የውጣው ህዝብ ላይ የቦንብ ጥቃት አድራሾች ባደረሱት ጉዳት ለተጎዱ ሰዎች ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት የደም ልገሳ አደረጉ። ሆስፒታሎች የደም እጥረት አጋጥሟቸው እንደነበርና ለህዝቡም ጥሪ አስተላልፈው እንደነበር ይታወሳል። የዜጎችን ህይዎት ለመታደግ በደም ልገሳው ብዙዎችም ተሳትፈዋል።
0 Comments 0 Shares