በቅዳሜው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተፈጸመው ጥቃት በጠቅላይ ምኒስትር አብይ ላይ ያነጣጠረ እንደነበር አዘጋጆቹ ተናገሩ። ከአዘጋጆቹ መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ስዩም ተሾመ ትናንት በአዲስ አበባ ኢሊሌ ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት ጠቅላይ ምኒስትሩ ንግግራቸውን ጨርሰው በመሰናበት ላይ ሳሉ ግርግር ተጀምሮ ከዚያ ፍንዳታው ተከትሏል። በቅዳሜው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተጸመው ጥቃት በጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ያነጣጠረ እንደነበር [...]
በቅዳሜው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተፈጸመው ጥቃት በጠቅላይ ምኒስትር አብይ ላይ ያነጣጠረ እንደነበር አዘጋጆቹ ተናገሩ። ከአዘጋጆቹ መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ስዩም ተሾመ ትናንት በአዲስ አበባ ኢሊሌ ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት ጠቅላይ ምኒስትሩ ንግግራቸውን ጨርሰው በመሰናበት ላይ ሳሉ ግርግር ተጀምሮ ከዚያ ፍንዳታው ተከትሏል። በቅዳሜው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተጸመው ጥቃት በጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ያነጣጠረ እንደነበር [...]
0 Comments
0 Shares