በብርጋዴር ጀነራል ከማል ገልቹ የሚመራው የኦሮሚያ አንድነትና ነፃነት ግንባር ልኡክ አዲስ አበባ ገባ በብርጋዴር ጀነራል ከማል ገልቹ የሚመራው የኦሮሚያ አንድነትና ነፃነት ግንባር በሰላማዊ መንገድ ትግል ለማድረግ በመወሰኑ ነው ልኡኩ ዛሬ አዲስ አበባ የገባው፡፡ የትጥቅ ትግል ሲያደርጉ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች የትጥቅ ትግል ፋሽን ያለፈበት በመሆኑ ሰላማዊ ትግል ለማድረግ ወደ ሀገር መግባታቸውን ኦህዴድ እንደሚያደንቅ አቶ አዲሱ አረጋ [...]
በብርጋዴር ጀነራል ከማል ገልቹ የሚመራው የኦሮሚያ አንድነትና ነፃነት ግንባር ልኡክ አዲስ አበባ ገባ በብርጋዴር ጀነራል ከማል ገልቹ የሚመራው የኦሮሚያ አንድነትና ነፃነት ግንባር በሰላማዊ መንገድ ትግል ለማድረግ በመወሰኑ ነው ልኡኩ ዛሬ አዲስ አበባ የገባው፡፡ የትጥቅ ትግል ሲያደርጉ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች የትጥቅ ትግል ፋሽን ያለፈበት በመሆኑ ሰላማዊ ትግል ለማድረግ ወደ ሀገር መግባታቸውን ኦህዴድ እንደሚያደንቅ አቶ አዲሱ አረጋ [...]
0 Comments
0 Shares