ዚምባቡዌ በሚቀጥለው ወር በሀገሪቱ የሚካሄደውን ምርጫ ወደሌላ ጊዜ እንደማታስተላልፍ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም እንደማትደነግግ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ቃል አቃባይ ገለጹ። ቃል አቃባዩ ይህን የተናገሩት ትላንት በዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉ በሀገሬው የመንግስት መገናኛ ብዙሃን በኋላ ነው። የፕሬዝዳንት ምናንጋግዋ ቃል አቃባይ ጆርጅ ቻራምባ ለመንግስታዊው ሜይል ጋዜጣ የእሁድ እትም እንደገለጹት በመጪው ሐምሌ 23 ሊካሄድ የታቀደው […]
The post ዚምባብዌ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አላዘገይም አለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ዚምባቡዌ በሚቀጥለው ወር በሀገሪቱ የሚካሄደውን ምርጫ ወደሌላ ጊዜ እንደማታስተላልፍ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም እንደማትደነግግ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ቃል አቃባይ ገለጹ። ቃል አቃባዩ ይህን የተናገሩት ትላንት በዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉ በሀገሬው የመንግስት መገናኛ ብዙሃን በኋላ ነው። የፕሬዝዳንት ምናንጋግዋ ቃል አቃባይ ጆርጅ ቻራምባ ለመንግስታዊው ሜይል ጋዜጣ የእሁድ እትም እንደገለጹት በመጪው ሐምሌ 23 ሊካሄድ የታቀደው […] The post ዚምባብዌ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አላዘገይም አለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ዚምባብዌ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አላዘገይም አለች
ዚምባቡዌ በሚቀጥለው ወር በሀገሪቱ የሚካሄደውን ምርጫ ወደሌላ ጊዜ እንደማታስተላልፍ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም እንደማትደነግግ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ቃል አቃባይ ገለጹ ...
0 Comments 0 Shares