በሊባኖስ ተንቀሳቃሽ የመልዕክት መቀበያዎች ፈንድተው ዘጠኝ ሰዎች ሞቱ፣ ብዙዎች ተጎዱ
ከቤሩት ከተማ ዳርቻና በሌሎችም የሌባኖስ ክፍሎች የሚገኙ በደርዘኖች የሚቆጠሩ ሰዎች የተንቀሳቃሽ መልዕክት መቀበያ መሳሪውያዎች (ፔጀሮች) ፈንድተው ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ፣ በመቶ የሚቆጠሩ ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሊባኖስ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን እና የደህንነት ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡
አንድ የሊባኖስ ከፍተኛ የወታደራዊና ደህነንት ባለስልጣን እና ሌላ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ግለሰብ፤ ከሁኔታው አሳሳቢነት አንጻር ማንነታቸው እንዳይገልጽ ጠይቀው አስተያየታቸውን...