AMHARIC.VOANEWS.COM
“የጋዛ የሰላም ድርድር ተጠናክሮ ይቀጥላል” የግብጽ ፕሬዚደንት
የግብጽ ፕሬዚደንት አብደልፋታህ አል ሲሲ “የጋዛው የሰላም ድርድር ተጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ ተናገሩ፡፡ የግብጹ መሪ ዛሬ ረቡዕ ከዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንተኒ ብሊንክን ጋር ድርድሮቹ እንዲያንሰራሩ ለማድረግ ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ብሊንክን ወደ ካይሮ የተጓዙት በጋዛ ጦርነት የተኩስ አቁም ስምምነት እንደዲረግ የተያዘው ጥረት ሊባኖስ ውስጥ በደረሱት ፍንዳታዎች ሳቢያ ይብሱን አዳጋች እየሆነ በሄደበት በአሁኑ ወቅት...
0 Comments 0 Shares