AMHARIC.VOANEWS.COM
ካሜሩን የግድቧን ውሃ ስትለቅ የጎርፍ አደጋ ያመጣብኛል ስትል ናይጄሪያ አስጠነቀቀች
ናይጄሪያ አጎራባቿ ካሜሩን ከትላልቆቹ ግድቦቿ አንዱ የያዘውን ውሃ እንደምትለቅ ማስታወቋን ተከትሎ የጎርፍ መጥለቅለቅ ስጋት እንደፈጠረባት ተናገረች፡፡ ካሜሩን በቅርቡ በምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ በጣለው ከባድ ዝናብ የተነሳ የግድቡን ውሃ መልቀቅ እንደምትጀምር ያስታወቀች ሲሆን የናይጄሪያ የውሐ ጉዳዮች መሥሪያ ቤት 11 ግዛቶች የጎርፍ መጥለቅለቅ እንደሚያሰጋቸው አመልክቷል፡፡ ይህ ያሁኑ የጎርፍ ስጋት የመጣው ቀደም ብሎም የናይጄሪያ ሰሜን ምስራቃዊ ቦርኖ...
0 Comments 0 Shares