በትግራይ የፌደራል ፖሊስ አባላት - ለ3 ዓመታት ያለ ደመዎዝና ስራ ተቀምጠናል
የፌደራሉ መንግስት፣ትግራይን ለማረጋጋት በሚል፣በ2013 ዓ/ም በክልሉ ያሰማራቸው የክልሉ ተወላጅ የፌደራል ፖሊስ አባላት፣ከሦስት አመታት በላይ ያለ ደመዎዝና ስራ ተቀምጠናል ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል፡፡
መንግስት በተጠቀሰው አመት ሰኔ ወር ላይ፣መቀሌን ለቆ ሲወጣ፣ ትቷቸው መውጣቱን የጠቀሱት እነዚሁ 465 የፖሊስ አባላት፣ወደ ስራቸው እንዲመለሱ ለፌደራል ፖሊስ ያቀረቡት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አለማግኘቱን ጠቅሰዋል፡፡
በጉዳዩ ከፌደራል ፖሊስ፣ ከክልሉ ጊዜያዊ...