የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የትግርኛ ቋንቋ ትምህርትን የማቋረጥ ውሳኔ ተቃውሞ ገጠመው
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ላለፉት 30 አመታት ሲያስተምረው የነበረውን፣ የትግርኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማቋረጥ ያሳለፈው ውሳኔ ትክክል አይደለም ሲሉ ባለሙያዎች ተቃወሙ፡፡ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ባለሙያዎች ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት፣ የዩኒቨርሲቲው ውሳኔ፣ በትግራይ ባህል፣ ቋንቋ እና ስነቃል ዙርያ ሲደረጉ የነበሩትን የምርምር ስራዎች ያጎድላል በማለት ተናግረዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በበኩሉ የራስገዝ ከፍተኛ የትምሕርት ተቋም ከመሆኑ ጋራ ተያይዞ፣ የፕሮግራሞች ክለሳ...