ትረምፕ ከግድያው ሙከራው በኋላ ዘመቻ የምርጫ ዘመቻ ጀመሩ
የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ባለፈው እሁድ የግድያ ሙከራ ከተደረገባቸው በኋላ ትላንት ማክሰኞ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ምርጫ ዘመቻቸው ተመልሰዋል፣ መርማሪዎች በእስር ላይ ስላለው ተጠርጣሪ የበለጠ ለማወቅ ጥረት እያደረጉ ነው፡፡
በመካከለኛው ምዕራብ ክፍለ ግዛት ሚቺጋን ውስጥ ፍሊንት ከተማ በሚገኘው የከተማ አዳራሽ በተካሄደ ዝግጅት ትረምፕ በፍሎሪዳ ግዛት ዌስት ፓልም ቢች የጎልፍ መጫዋቻ ሜዳ ተጠርጣሪውን ታጣቂ የተጋፈጡትን የልዩ ደህንነት...