የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀ መንበር እና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የፕሮፌሰሩን ማለፍ ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “[ፕ/ር በየነ] ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውንን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀ መንበር እና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የፕሮፌሰሩን ማለፍ ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “[ፕ/ር በየነ] ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውንን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
0 Comments
0 Shares