በሊባኖስ የሚገኙ የሄዝቦላህ አባላት መረጃ ለመለዋወጥ የሚጠቀሙባቸው በእጅ የሚያዙ 'ፔጄሮች' ፈንድተው አንድ ሕፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መቁሰላቸውን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አስታወቀ።
በሊባኖስ የሚገኙ የሄዝቦላህ አባላት መረጃ ለመለዋወጥ የሚጠቀሙባቸው በእጅ የሚያዙ 'ፔጄሮች' ፈንድተው አንድ ሕፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መቁሰላቸውን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አስታወቀ።
0 Comments
0 Shares