ሄዝቦላህ ለመረጃ ልውውጥ ሚጠቀምባቸው ‘ፔጀሮች’ ማክሰኞ ዕለት በተመሳሳይ ሰዓት መፈንዳታቸውን ተከትሎ ሊባኖስ ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቆስለዋል። ቢያንስ 9 ሰዎች ተገድለዋል። 2 ሺህ 800 ያህሉ ሲቆስሉ አብዛኛዎቹ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ታውቋል። ምንም እንኳን ሄዝቦላህ ባላንጣውን እስራኤልን ተጠያቂ ቢያደርግም ይህ ውስብስብ ጥቃት እንዴት እንደደረሰ ግልጽ አይደለም። የእስራኤል ባለሥልጣናትም እስካሁን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል። በዚህ ፍንዳታ ዙሪያ እስካሁን የሚታወቁ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አጠናቅረናል።
ሄዝቦላህ ለመረጃ ልውውጥ ሚጠቀምባቸው ‘ፔጀሮች’ ማክሰኞ ዕለት በተመሳሳይ ሰዓት መፈንዳታቸውን ተከትሎ ሊባኖስ ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቆስለዋል። ቢያንስ 9 ሰዎች ተገድለዋል። 2 ሺህ 800 ያህሉ ሲቆስሉ አብዛኛዎቹ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ታውቋል። ምንም እንኳን ሄዝቦላህ ባላንጣውን እስራኤልን ተጠያቂ ቢያደርግም ይህ ውስብስብ ጥቃት እንዴት እንደደረሰ ግልጽ አይደለም። የእስራኤል ባለሥልጣናትም እስካሁን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል። በዚህ ፍንዳታ ዙሪያ እስካሁን የሚታወቁ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አጠናቅረናል።
0 Comments
0 Shares