“ፖለቲካው ኢ-ፍትሃዊነት የሚታይበት ቆሻሻ ሥፍራ” በሚል ነው ዩናይትድ ስቴትስ ከተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን ማግለሏን ያስታወቀችው። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ኒኪ ሄሊ ምክር ቤቱ “ራሱን ለማግልገል የተነሳ እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ላይ የሚያፌዝ” ሲሉ ወርፈውታል። ተወካይዋ ባለፈው ዓመት “ምክር ቤቱ ፀረ-እስራኤል የሆኑ ድምፆች ይስተዋሉበታል” በማለት ወቀሳ መሰንዘራቸው የሚዘነጋ አይደለም። መቀመጫውን ጄኔቫ በማድረግ በአውሮፓውያኑ […]
The post አሜሪካ ከዓለም ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን አገለለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
“ፖለቲካው ኢ-ፍትሃዊነት የሚታይበት ቆሻሻ ሥፍራ” በሚል ነው ዩናይትድ ስቴትስ ከተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን ማግለሏን ያስታወቀችው። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ኒኪ ሄሊ ምክር ቤቱ “ራሱን ለማግልገል የተነሳ እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ላይ የሚያፌዝ” ሲሉ ወርፈውታል። ተወካይዋ ባለፈው ዓመት “ምክር ቤቱ ፀረ-እስራኤል የሆኑ ድምፆች ይስተዋሉበታል” በማለት ወቀሳ መሰንዘራቸው የሚዘነጋ አይደለም። መቀመጫውን ጄኔቫ በማድረግ በአውሮፓውያኑ […] The post አሜሪካ ከዓለም ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን አገለለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
አሜሪካ ከዓለም ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን አገለለች
"ፖለቲካው ኢ-ፍትሃዊነት የሚታይበት ቆሻሻ ሥፍራ" በሚል ነው ዩናይትድ ስቴትስ ከተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን ማግለሏን ያስታወቀችው። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ኒኪ ሄሊ ምክር ቤቱ "ራሱን ለማግልገል የተነሳ እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ላይ የሚያፌዝ" ሲሉ ወርፈውታል።
0 Comments 0 Shares