በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ በኢንዶኔዢያ በሰሜናዊ ሱማትራ ቱባ በተባለው ሐይቅ የሚጓዙበት ጀልባ በመስጠሙ ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም፡፡ ጀልባዋ አደጋ በገጠማት ወቅት አስቸጋሪ የአየር ንብረትና ሁለት ሜትር የሚደርስ አውሎ ንፋስ እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ጀልባው በእንጨት የተሰራች ስለመሆኗም የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ምስሎች እንዳሳዩት ከሆነ በአንድ ሌላ ጀልባ የነፍስ አድን ጥረቶች ሲደረጉ እንደነበር […]
The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ በኢንዶኔዢያ በሰሜናዊ ሱማትራ ቱባ በተባለው ሐይቅ የሚጓዙበት ጀልባ በመስጠሙ ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም፡፡ ጀልባዋ አደጋ በገጠማት ወቅት አስቸጋሪ የአየር ንብረትና ሁለት ሜትር የሚደርስ አውሎ ንፋስ እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ጀልባው በእንጨት የተሰራች ስለመሆኗም የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ምስሎች እንዳሳዩት ከሆነ በአንድ ሌላ ጀልባ የነፍስ አድን ጥረቶች ሲደረጉ እንደነበር […] The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም
በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ በኢንዶኔዢያ በሰሜናዊ ሱማትራ ቱባ በተባለው ሐይቅ የሚጓዙበት ጀልባ በመስጠሙ ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም፡፡
0 Comments 0 Shares