የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በሌላ ኃላፊ ተተኩ
ታምሩ ጽጌ
Wed, 06/20/2018 - 09:35
የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በሌላ ኃላፊ ተተኩ ታምሩ ጽጌ Wed, 06/20/2018 - 09:35
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በሌላ ኃላፊ ተተኩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አዲስ ካቢኔ ሲያዋቅሩ፣ የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል አድርገው ሾመዋቸው የነበሩት ኃላፊ ተነስተው ሌላ ኃላፊ መሾሙ ተጠቆመ፡፡ በቅርቡ ተሹመው የነበሩትና ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በሌላ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል የተተኩት አቶ ያሬድ ዘሪሁን ናቸው፡፡ አቶ ያሬድን በመተካት የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ሆነው የተሾሙት ደግሞ አቶ ዘይኑ ጀማል መሆናቸውን የሪፖርተር ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡
0 Comments 0 Shares