ሰሜን ኮሪያና ዩናይትድ ስቴትስ ባለፈው ሳምንት ሲንጋፖር ውስጥ ባካሄዱት ታሪካዊ ስብሰባ የደረሱትን ሥምምነት ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚችሉ ተስፋ አለኝ ሲሉ የቻያና ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ ተናገሩ።
ሰሜን ኮሪያና ዩናይትድ ስቴትስ ባለፈው ሳምንት ሲንጋፖር ውስጥ ባካሄዱት ታሪካዊ ስብሰባ የደረሱትን ሥምምነት ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚችሉ ተስፋ አለኝ ሲሉ የቻያና ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ ተናገሩ።
0 Comments
0 Shares