ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ላለፉት 18 ዓመታት የዘለቀችበት “ጦርነትም ሰላምም የሌለበት ሁኔታ እንዲያበቃ” በሚል የአልጀርሱን ስምምነትና የሄጉን የድንበር ኮሚሽን ውሣኔ እንደምትቀበል መንግሥቷ አስታውቋል። ከኤርትራ በኩል ግን የተሰጠ ምላሽ የለም።
ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ላለፉት 18 ዓመታት የዘለቀችበት “ጦርነትም ሰላምም የሌለበት ሁኔታ እንዲያበቃ” በሚል የአልጀርሱን ስምምነትና የሄጉን የድንበር ኮሚሽን ውሣኔ እንደምትቀበል መንግሥቷ አስታውቋል። ከኤርትራ በኩል ግን የተሰጠ ምላሽ የለም።
0 Comments
0 Shares