(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ ያደረገ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 16 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ዛሬ ረፋድ ላይ በድጋፍ ሰልፉ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው ላይ እንደተመለከተውም የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ ያደረገ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 16 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ዛሬ ረፋድ ላይ በድጋፍ ሰልፉ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው ላይ እንደተመለከተውም የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ […]
0 Comments
0 Shares