(Walta)- በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ግጭት እንዲፈጠር ያደረጉትንአካላት መንግስት ለሕግ እንደሚያቀርባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡ በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ለተፈጠረው ግጭትና የደረሰውጉዳት እንዲሁም ሲዳማ ህዝብ “የክልል እንሁን”ጥያቄዎችም አስመልክተው ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንደገለጹት፣ፊቼ ጨምባላላ በሚከበርበት ወቅት ለሰው ደም መፍሰስምክንያት የሆኑ ግለሰቦችን መንግስት ከህዝቡ ጋር በመሆን ለሕግ ያቀርባቸዋል፡፡ የሲዳማ ህዝብን ክልል የመሆን ጥያቄ ለማንሳት ሕገ መንግስቱ እንደሚፈቅድለት ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቁመው ጥያቄው በሕገ መንግስታዊ መንገድ እንደሚፈታም አስታውቀዋል፡፡ ህብረተሰቡም ለምን ሲዳማ እራሱን ችሎ ክልል መሆን አስፈለገን ብሎ ከላይ እስከ ታች በሚገባ እንዲወያዩ እንደሚደረግና እንዲሁም መንግስትም በራሱ መንገድ በጉዳዩ ላይ ወይይት እንዲያደረግ ጠቅላይ ሚንስትሩ ተናግረዋል፡፡
(Walta)- በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ግጭት እንዲፈጠር ያደረጉትንአካላት መንግስት ለሕግ እንደሚያቀርባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡ በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ለተፈጠረው ግጭትና የደረሰውጉዳት እንዲሁም ሲዳማ ህዝብ “የክልል እንሁን”ጥያቄዎችም አስመልክተው ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንደገለጹት፣ፊቼ ጨምባላላ በሚከበርበት ወቅት ለሰው ደም መፍሰስምክንያት የሆኑ ግለሰቦችን መንግስት ከህዝቡ ጋር በመሆን ለሕግ ያቀርባቸዋል፡፡ የሲዳማ ህዝብን ክልል የመሆን ጥያቄ ለማንሳት ሕገ መንግስቱ እንደሚፈቅድለት ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቁመው ጥያቄው በሕገ መንግስታዊ መንገድ እንደሚፈታም አስታውቀዋል፡፡ ህብረተሰቡም ለምን ሲዳማ እራሱን ችሎ ክልል መሆን አስፈለገን ብሎ ከላይ እስከ ታች በሚገባ እንዲወያዩ እንደሚደረግና እንዲሁም መንግስትም በራሱ መንገድ በጉዳዩ ላይ ወይይት እንዲያደረግ ጠቅላይ ሚንስትሩ ተናግረዋል፡፡
0 Comments
0 Shares