(የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አልሁሴን በምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አድንቀዋል፡፡ በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተነሳሽነት በአገራችን ለውጦች መምምጣታቸውን በመጠቆም፣ የህግ የበላይነት ከማስፈን፣ መሰረታዊ የሰብዓዊ መብቶች መርሆዎችን ከማስከበር፣ ሃሳብን በነጻነት ከመግለጽ፣ የመሰብሰብ መብት እና የሲቪክ ማህበራት ተሳትፎ በማሳደግ […]
(የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አልሁሴን በምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አድንቀዋል፡፡ በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተነሳሽነት በአገራችን ለውጦች መምምጣታቸውን በመጠቆም፣ የህግ የበላይነት ከማስፈን፣ መሰረታዊ የሰብዓዊ መብቶች መርሆዎችን ከማስከበር፣ ሃሳብን በነጻነት ከመግለጽ፣ የመሰብሰብ መብት እና የሲቪክ ማህበራት ተሳትፎ በማሳደግ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አደነቀ
(የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አልሁሴን በምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አድንቀዋል፡፡በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተነሳሽነት በአገራችን ለውጦች መምምጣታቸውን በመጠቆም፣ የህግ የበላይነት ከማስፈን፣ መሰረታዊ የሰብዓዊ መብቶች መርሆዎችን ከማስከበ
0 Comments 0 Shares