(ኢዜአ)- የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ህዝብና አገርን ለማገልገል መዘጋጀቱን ዋና ዳይሬክተሩ ጄኔራል አደም መሐመድ ገለጹ። አገልግሎቱን እንዲመሩ በቅርቡ የተሾሙት አመራሮች ዛሬ በአዲስ አበባ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አድርገዋል። በዚሁ ወቅት ጄኔራል አደም እንደገለጹት “ተቋሙ መንግስትንና ህዝብ የሰጠውን ተልዕኮ ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ለመፈጸም ዝግጁ ነው”። ተቋሙ ውጤታማ የሆነ አገልግሎት መስጠት በሚችልበት ደረጃ […]
(ኢዜአ)- የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ህዝብና አገርን ለማገልገል መዘጋጀቱን ዋና ዳይሬክተሩ ጄኔራል አደም መሐመድ ገለጹ። አገልግሎቱን እንዲመሩ በቅርቡ የተሾሙት አመራሮች ዛሬ በአዲስ አበባ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አድርገዋል። በዚሁ ወቅት ጄኔራል አደም እንደገለጹት “ተቋሙ መንግስትንና ህዝብ የሰጠውን ተልዕኮ ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ለመፈጸም ዝግጁ ነው”። ተቋሙ ውጤታማ የሆነ አገልግሎት መስጠት በሚችልበት ደረጃ […]
0 Comments
0 Shares