የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው “የስደተኞች ካምፕ” እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ተናግረዋል። ከሰሞኑ በስደተኞች ላይ የተከፈተው ዘመቻን እንደሚገፉበትም ነው ፍንጭ የሰጡት። በዋይት ኃውስ በተሰናዳ ዝግጅት ላይ ድምፃቸውን ያሰሙት ትራምፕ “ዩናይትድ ስቴትስ የስደተኞች ካምፕ እንድትሆን አልፈቅድም፤ የስደኞች ማጎሪያ ልትሆን አትችልም፤ በፍፁም!” ሲሉ ተናግረዋል። ያለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ መገናኛ ብዙሃንን ሞልተውት የነበሩ ሕፃናት ከወላጆቻቸው ሲለዩ የሚያሳዩ ፎቶዎች ቁጣን ቀስቅሰዋል። […]
The post “አሜሪካ የስደተኞች ካምፕ እንደትሆን አልፈቅድም”፦ ትራምፕ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post “አሜሪካ የስደተኞች ካምፕ እንደትሆን አልፈቅድም”፦ ትራምፕ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው “የስደተኞች ካምፕ” እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ተናግረዋል። ከሰሞኑ በስደተኞች ላይ የተከፈተው ዘመቻን እንደሚገፉበትም ነው ፍንጭ የሰጡት። በዋይት ኃውስ በተሰናዳ ዝግጅት ላይ ድምፃቸውን ያሰሙት ትራምፕ “ዩናይትድ ስቴትስ የስደተኞች ካምፕ እንድትሆን አልፈቅድም፤ የስደኞች ማጎሪያ ልትሆን አትችልም፤ በፍፁም!” ሲሉ ተናግረዋል። ያለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ መገናኛ ብዙሃንን ሞልተውት የነበሩ ሕፃናት ከወላጆቻቸው ሲለዩ የሚያሳዩ ፎቶዎች ቁጣን ቀስቅሰዋል። […]
The post “አሜሪካ የስደተኞች ካምፕ እንደትሆን አልፈቅድም”፦ ትራምፕ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares