የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና ላይ ተጨማሪ የ200 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ቀረጥ ሊጥሉ እንደሚችሉ አስታውቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ቻይና በንግዱ ውስጥ የምታከናውናቸውን ፍትሃዊ ያልሆኑ ተግባራት የማትቀይር ከሆነ ተጨማሪ የ10 በመቶ ቀረጡ ተፈፃሚ እንደሚሆንባትም ገልፀዋል። የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ አሜሪካ እና ቻይና በንግድ በኩል የገቡትን እሰጣ ገባ የባሰ ከፍ እንደሚያደርገው እና ወደ ንግድ ጦርነት ሊያስገባቸው ይችላል በሚልም ተሰግቷል። ቻይና የፕሬዚዳንት […]
The post ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቻይና ላይ ተጨማሪ የ200 ቢሊየን ዶላር ቀረጥ ሊጥሉ እንደሚችሉ ገለፁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቻይና ላይ ተጨማሪ የ200 ቢሊየን ዶላር ቀረጥ ሊጥሉ እንደሚችሉ ገለፁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና ላይ ተጨማሪ የ200 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ቀረጥ ሊጥሉ እንደሚችሉ አስታውቀዋል። ፕሬዚዳንቱ ቻይና በንግዱ ውስጥ የምታከናውናቸውን ፍትሃዊ ያልሆኑ ተግባራት የማትቀይር ከሆነ ተጨማሪ የ10 በመቶ ቀረጡ ተፈፃሚ እንደሚሆንባትም ገልፀዋል። የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ አሜሪካ እና ቻይና በንግድ በኩል የገቡትን እሰጣ ገባ የባሰ ከፍ እንደሚያደርገው እና ወደ ንግድ ጦርነት ሊያስገባቸው ይችላል በሚልም ተሰግቷል። ቻይና የፕሬዚዳንት […]
The post ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቻይና ላይ ተጨማሪ የ200 ቢሊየን ዶላር ቀረጥ ሊጥሉ እንደሚችሉ ገለፁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares