ለብሔራዊ ባንክ አዲስ ገዥና ምክትል ገዥ ተሾሙ
ዳዊት ታዬ
Mon, 06/18/2018 - 21:18
ለብሔራዊ ባንክ አዲስ ገዥና ምክትል ገዥ ተሾሙ ዳዊት ታዬ Mon, 06/18/2018 - 21:18
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ለብሔራዊ ባንክ አዲስ ገዥና ምክትል ገዥ ተሾሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የብሔራዊ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩትን ይናገር ደሴን (ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ አድርገው ሾሙ፡፡ የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ በቃሉ ዘለቀ ምክትል ገዥ ሆነው ተሹመዋል፡፡
0 Comments 0 Shares