• AMHARIC.VOANEWS.COM
    በምስራቅ ወለጋ በተፈፀመ ጥቃት ሁለት የቀበሌ ተሹዋሚዎች ተገደሉ
    ባለፈዉ ቅዳሜ በምስራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሁለት የቀበሌ አስተዳደር ሹሞች መቁሰላቸዉ ተዘግቦአል። ከኪረሙ ወረዳ አስተዳደር በቅርብ በተዋቀረዉ የቀበሌ መስተዳደር ወደ ስሬ ዶሮ ቀበሌ በሞተር ብስክሌት ሲጉዋዙ ከነበሩ ሰዎች የስሬ ዶሮ አስተዳዳሪ እና የቀበሌዉ የቀበሌዉ የፓርቲ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ወድያዉ መገደላቸዉን የተጎጂ ቤተሰቦች ና ከጥቃቱ የተረፉ የአይን እማኝ ተናግረዋል። የአካባቢው የመንግስት ባልደረባም ስለ ጥቃቱ ተናግረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    አሜሪካ ወታደሮቿን ሙሉ ለሙሉ ከኒጀር አስወጣች
    አሜሪካ ወታደሮቿን ከኒጀር አስወጥታ ማጠናቀቋን አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ባለስልጣን ትላንት ሰኞ አስታውቀዋል፡ የፔንታገን ቃል አቀባይ የሆኑት ሳብሪና ሲንግ፣ በኒጀር የሚገኘውን የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ለመጠበቅ ጥቂት ወታደሮች ብቻ መቅረታቸውንም ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡ በአውሮፓዊያኑ 2024 መግቢያ ላይ፣ የኒጀር ወታደራዊ ጁንታ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች በምዕራባዊቷ አፍሪካ ሃገር ያላቸውን ተልዕኮ የፈቀደውን ስምምነት እንዲያበቃ አድርጓል፡፡...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በሊባኖስ ተንቀሳቃሽ የመልዕክት መቀበያዎች ፈንድተው ዘጠኝ ሰዎች ሞቱ፣ ብዙዎች ተጎዱ
    ከቤሩት ከተማ ዳርቻና በሌሎችም የሌባኖስ ክፍሎች የሚገኙ በደርዘኖች የሚቆጠሩ ሰዎች የተንቀሳቃሽ መልዕክት መቀበያ መሳሪውያዎች (ፔጀሮች) ፈንድተው ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ፣ በመቶ የሚቆጠሩ ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሊባኖስ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን እና የደህንነት ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡ አንድ የሊባኖስ ከፍተኛ የወታደራዊና ደህነንት ባለስልጣን እና ሌላ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ግለሰብ፤ ከሁኔታው አሳሳቢነት አንጻር ማንነታቸው እንዳይገልጽ ጠይቀው አስተያየታቸውን...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአማጺያን ጥቃት የደረሰባት ማሊ መዲናዋን መቆጣጠሯን አስታወቀች
    ማሊ ዛሬ ንጋት ላይ አማጺያን በፖሊስ ማሰልጠኛና ሌሎችም ሥፍራዎች ላይ ያደረሱትን ጥቃትና የተኩስ እሩምታ ተከትሉ፣ መዲናዋን ባማኮ በቁጥጥር ስር ማድረጉን መንግስት አስታውቋል። “ንጋት ላይ የሽብር ቡድኖች ፋላዴ የፖሊስ ማሰልጠኛን ሊቆጣጠሩ ሞክረው ነበር” ያለው ሰራዊቱ፤ አያይዞም፣ “በአሁን ሰዓት የተቀሩትን የማጽዳት ስራ እየተካሄደ ነው” ሲል በመግለጫው አስታውቋል፡፡ ይፋዊ ተጨማሪ መግለጫ እስኪሰጥ ድረስም ነዋሪዎች ከአካባቢው እንዲርቁ ጥሪ ተደርጓል፡፡...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አረፉ
    ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በ75 ዓመታቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በፖለቲካ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከቆዩ አንጋፋ የፖለቲካ ሰዎች መካከል አንዱ መሆናቸው የሚነገርላቸው በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር)÷ የተፎካካሪ ፓርቲው የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀ-መንበር ነበሩ፡፡ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ሕልፈተ-ሕይወት የተሰማውን ሐዘን ገልፆ ኢትዮጵያ...
    0 Comments 0 Shares
  • Getachew Reda (Photo: Dimtsi Weyane) Addis Abeba – A faction of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), led by Getachew Reda, accused the Debretsion Gebremichael-led group of “plotting a coup” against the interim administration of the Tigray region. In a statement issued on 18 September, 2024, the faction led by Getachew asserted, “A group with no …
    Getachew Reda (Photo: Dimtsi Weyane) Addis Abeba – A faction of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), led by Getachew Reda, accused the Debretsion Gebremichael-led group of “plotting a coup” against the interim administration of the Tigray region. In a statement issued on 18 September, 2024, the faction led by Getachew asserted, “A group with no …
    ADDISSTANDARD.COM
    Getachew Reda's faction accuses Debretsion-led group of ‘coup plot’ against Tigray interim admin - Addis Standard
    Getachew Reda's faction accuses Debretsion-led group of ‘coup plot’ against Tigray interim admin Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
  • Ethiopian refugees who escaped the Tigray war in Ethiopia stand in line for food distribution at the Um Rakuba refugee camp, located in Sudan’s eastern Gedaref state, in 2020 (Photo: VOA). Addis Abeba – The UN reported that Ethiopian migrants who previously resided in Sudan, both registered and unregistered, are being forced to return to their home …
    Ethiopian refugees who escaped the Tigray war in Ethiopia stand in line for food distribution at the Um Rakuba refugee camp, located in Sudan’s eastern Gedaref state, in 2020 (Photo: VOA). Addis Abeba – The UN reported that Ethiopian migrants who previously resided in Sudan, both registered and unregistered, are being forced to return to their home …
    ADDISSTANDARD.COM
    Sudan’s war forces Ethiopian refugees home; UN reports on their risky journey back to Ethiopia - Addis Standard
    Sudan’s war forces Ethiopian refugees home; UN reports on their risky journey back to Ethiopia Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
  • On 18 September, 2024, Getachew Reda, President of the Tigray interim administration, met with Alexis Lamek, the French Ambassador to Ethiopia, and discussed the full implementation of the Pretoria peace deal (Photo: Tigray TV) Addis Abeba – Getachew Reda, President of the Tigray interim administration, has warned that it is “irresponsible” to focus solely on the Disarmament, …
    On 18 September, 2024, Getachew Reda, President of the Tigray interim administration, met with Alexis Lamek, the French Ambassador to Ethiopia, and discussed the full implementation of the Pretoria peace deal (Photo: Tigray TV) Addis Abeba – Getachew Reda, President of the Tigray interim administration, has warned that it is “irresponsible” to focus solely on the Disarmament, …
    ADDISSTANDARD.COM
    Tigray interim president warns against ‘sole focus’ on DDR, calls for comprehensive peace deal implementation - Addis Standard
    Tigray interim president warns against ‘sole focus’ on DDR, calls for comprehensive peace deal implementation Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares